Trendings

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ነገ ይጀምራል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ነገ ይጀምራል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኙ ሁሉም አካባቢዎች የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት ነገ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ እንደገለጹት፣ የትምህርት ዘመኑን…

Read More

በኢንዱስትሪዉም ሆነ በቴክኖሎጂዉ ዘርፍ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፊት እንዲወጣ ሁሉም በቁርጠኝነት መሥራት እንዳለበት ተጠቆመ።

‎የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢኖቬሽን ቢሮ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቴፒ ከተማ የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል። ‎የገጠር ኢንዱስትራላዜሽን ሥራ ማጠናከር ፣ የዘርፉ ክፍተቶችን በማረም ለኢንዱስትሪ ሽግግር ፣ አዲስ በማቋቋም ረገድ፣ ነባሩን ኢንዱስትሪ ለማጠናከር በትኩረት ልሰራ አንደሚገባ የቢሮ ምክትል ሀላፊና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ሀላፊ ወይዘሮ ብርቅነሽ ሻንቆ ተናግረዋል። ‎በአካባቢ ምርቶች ላይ እሴቶችን ጨምሮ ከመስራት አንጻር…

Read More

በጎነት እንደ ባህል

ሪፖርታዥ በጎነት እንደ ባህልበአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ እያለ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መጀመር እጅግ ጠቃሚ መሆኑ ይነገራል። በጎ ፈቃደኝነት ወጣቶች በተጨባጭ ተግዳሮቶች ውስጥ እንዲሰሩ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለውጦችን እንዲያደርጉ እድል እንደሚሰጥም ይታመናል። በጎ ፈቃደኝነት ወጣቶችን በማህበረሰባቸው ውስጥ መልካም ነገሮችን እንዲያበረክቱ ከማስቻሉም በላይ ጠቃሚ የህይወት ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ፣ ርህራሄ እንዲያሳድጉ እና ማህበራዊ ሃላፊነት እንዲሰማቸው እና ለግል እና ለጋራ ህይወታቸው…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ታሳቢ በማድረግ ሀገራዊ ዕድገትን በሚያስቀጥል አግባብ በጥብቅ ቁጥጥር የሚተገበር ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ታሳቢ በማድረግ ሀገራዊ ዕድገትን በሚያስቀጥል አግባብ በጥብቅ ቁጥጥር የሚተገበር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ፤ በመጀመሪያ እና በ2ኛው ምዕራፍ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሂደት ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ ለመግባት ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን ገልጸዋል። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የውጭ…

Read More

በ4 ክልሎች ለባሕላዊ ፍ/ቤቶች እውቅና የሚሰጥ አዋጅ ጸደቀ

በአራት ክልሎች ለባሕላዊ ፍርድ ቤቶች እውቅና የሚሰጥ አዋጅ መጽደቁን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በፌዴራልና በክልል ፍ/ቤቶች እንዲሁም የፍትሕ ተቋማት ትራንስፎርሜሽን አተገባበር ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ሐና አርዓያስላሴ እንደገለጹት÷ ባለፉት ጊዜያት የፍትሕ ሥርዓቱን ማሻሻል የሚያስችሉ በርካታ ሪፎርሞች ተከናውነዋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በአማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልሎች ለባሕላዊ ፍ/ቤቶች እውቅና የሚሰጥ አዋጅ መጽደቁን…

Read More

በበጀት ዓመቱ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

በበጀት ዓመቱ በግብርናው ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ የአፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በግብርናው ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ÷ መንግስት ዘርፉን ለማዘመን ባከናወናቸው ተግባራት ተጨባጭ ውጤቶችን መመዝገባቸውን አንስተዋል፡፡ በዚሁም የመስኖ ልማትን ለማጠናከር በበጀት ዓመቱ ከስድስት በላይ ከፍተኛ…

Read More

የዘንድሮ የካፈቾ ዘመን መለወጫ “ማሽቃረ ባሮ” በዓልን በተለያዩ ዝግጅቶች ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው

ኢትዮጵያ ሀገራችን በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ሀብቶች የታደለች ነች። የተለያየ ቋንቋና ባህል ያላቸው ህዝቦች ተዋደው፣ ተከባብረውና ተጋምደው የሚኖሩባት ሀገር ናት።አገሪቱ ያሏት ባህላዊና ትውፊታዊ ክዋኔዎች የህዝቦቿ የማንነት መገለጫ መሆናቸውም በሰፊው ይናጋራል፡፡በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙ 13 ነባር ብሔር ብሔረሰቦች መካከል የካፈቾ ብሔር አንዱ ነው፡፡የካፈቾ ብሔር የራሱ የሆነ የዘመን መለወጫ በዓል “ማሽቃረ ባሮ” በመባል ይታወቃል፤ ይህም የዘመን…

Read More

ርዕሰ መስተዳድሩ ለምክርቤቱ አባላት ባቀረቡት የ6 ወራት የአፈጻጸም ሪፖርት በማህበራዊ ልማት ዘርፍ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል የሚከተሉትን ነጥቦች አንስተዋል ፡፡ከእነዚህም መካከል

የትምህርት ለትውልድ ኢንሼትቭ ስራዎችን ውጤታማ ለማደረግ በጥሬ ገንዘብ፣ በአይነት እና በጉልበት 142,146,033 ብር ተሰብስቧል፡፡ የቱልጊት 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉና በክልሉ መንግስት ድጋፍ እየተገነባ ሲሆን ግንባታዉ ከ 90% በላይ ማድረስ ተችሏል፡፡ የትምህርት ተሳትፎ ከቅድመ አንደኛ እስከ 12ኛ ክፍል 734,496 ተማሪዎች በመማር ላይ መሆናቸው፡፡ የአንደኛ ደረጃ መማሪያ መጽሐፍ በህብረተሰብ ተሳትፎ ብር 161,205,719 እና…

Read More