በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ነገ ይጀምራል
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ነገ ይጀምራል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኙ ሁሉም አካባቢዎች የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት ነገ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ እንደገለጹት፣ የትምህርት ዘመኑን…
