Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን  ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡  በተመሳሳይ ሁኔታ ዛሬ በዚሁ አምድ ”‎የደቡብ ምዕራብ ኢትጵያን ምን ያህል ያውቃሉ? በሚለው ፕሮግራማችን “ፀቱዋ”(የዳዉሮ ማህበረሰብ የቀንድ ከብት ቆጠራ ሥርዓት) አንቃኛለን አባራችሁን ሁኑ፡፡ ፀቱዋ–የዳውሮ ማህበረሰብ የቀንድ ከብት ቆጠራ…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ሁሉንም በእኩልነት የሚያሳትፍና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን እውን የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ አድርጓል – የፓርቲው አመራሮች

ብልጽግና ፓርቲ ሁሉንም በእኩልነት የሚያሳትፍና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን እውን የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ማድረጉን የፓርቲው አመራሮች ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። በፓርቲው የመጀመሪያው ጉባኤ የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም፣ ልማትና እድገት የሚያፋጥኑ ተግባራትን ለማከናወን ቃል መገባቱ ይታወሳል። የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎችን በማሳለፍም ለተግባራዊነቱ በስፋት መስራት ተችሏል። በዚህም የተባበረ…

Read More

የማጃንግ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየምለማካሄድ ዝግጅቱ ተጠናቋል። ኮሚቴዉ

የማጃንግ ብሔረሰብን የቀደሙ የባህል እሴቶችና ቋንቋ ለማነቃቃት እና ለልማት ለማዋል ያለመ ታላቅ የባህልና የቋንቋ ሲምፖዚየም የካቲት 4 እና 5 በቴፒ ከተማ እንደሚካሄድ የዝግጅቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ዮሐንስ በንዲ ገለጹ። አቶ ዮሐንስ እንደገለጹት፣ ለሲምፖዚየሙ የሚያስፈልጉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በሙሉ ተጠናቀዋል። የሲምፖዚየሙ ዋና ዓላማ ለረዥም ጊዜ ተዘንግተው የነበሩ የማጃንግ ብሔረሰብ ባህላዊ እሴቶችንና የአኗኗር ዘይቤዎችን እንደገና ማንቃት…

Read More

በበጀት ዓመቱ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

በበጀት ዓመቱ በግብርናው ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ የአፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በግብርናው ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ÷ መንግስት ዘርፉን ለማዘመን ባከናወናቸው ተግባራት ተጨባጭ ውጤቶችን መመዝገባቸውን አንስተዋል፡፡ በዚሁም የመስኖ ልማትን ለማጠናከር በበጀት ዓመቱ ከስድስት በላይ ከፍተኛ…

Read More

የመጋቢት ቃል ኪዳን – እንደ ታሰሩት እንጨቶች የማይበገረው አንድነታችን!

በጥንት ዘመን፣ አንድ ስመ-ጥሩ አንጥረኛ ይኖር ነበር። ይህ አንጥረኛ ለሀገሩ ጋሻ እና ጦር በመቅረጽ ይታወቃል። አንድ ቀን ጠላት በሀገሪቱ የሚሰነዝረው ጥቃት ሁሌ ስለሚከሽፍበት የሀገሪቱ ጥንካሬ ከአንጥረኛው አሠራር ጭምር ነው ብሎ አሰበና “ጋሻውን መስበር ካልቻልን፣ ጋሻውን የያዘውን እጅ እንቁረጥ፤ ጦሩን መመከት ካቃተን፣ ጦሩን የሚወረውረውን ትከሻ እርስ በእርሱ እናጋጭ” የሚል የውስጥ በትር ሰነዘረ። አንጥረኛው ይህንን ሰማና የሀገሩን…

Read More

በኮንታ ዞን የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

ፕሮጀክቶቹ ከ130 ሚሊዮን ብር በላይ የወጣባቸው በኮንታ ዞን አስተዳደር ድጋፍ በኮንታ ልማት ማህበር የተሰሩ የ’ኢሞታ ልዩ አዳሪ ት/ቤት’ እና የእንግዳ ማረፊያ ‘ናቸው። በምረቃው የክልሉን ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራን ጨምሮ የዞኑ አመራሮች፣ ከየማህበራዊ መሠረት የተወጣጡ የህዝብ ተወካዮች ከዞኑ ውጭ የሚገኙ የዞኑ ሙሁራንና ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም ሌሎች ተሳታፊዎች መገኘታቸዉን የዘገበዉ የኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች…

Read More

ርዕሰ መስተዳድሩ ለማኅበረሰቡ ዘርፍ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን የልማት ፕሮጀክቶች መርቀው ከፈቱ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ በኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ ከ142 ሚሊዮን ብር ላይ በጀት የተገነቡ የመንገድ እና የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፍተዋል። በክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ “የገጠር ትስስር ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም” ትብብር በኮንታ ዞን፣ ኮይሻ ወረዳ የተገነባው የደልባ-አልፋ ቶሊቃ የ12.10 ኪሎሜትር መንገድ በአከባቢው ከዚህ በፊት በኅብረተሰቡ የሚነሳውን…

Read More

የሚዲያ ባለሙያዎች በሚዛን አማን ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮው ባዘጋጀው የሚዲያ ቱር እየተሳተፉ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች እና አመራሮች በሚዛን አማን ከተማ የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። በከተማው አማን ቀበሌ በተከናወነው የአረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሀ-ግብር ከሚዲያ ቱር ተሳታፊዎች በተጨማሪ መቀመጫቸውን ሚዛን ከተማ ያደረጉ ክልላዊና ሀገር-አቀፍ የሚዲያ ተቋማት ባለሙያችና አጠቃላይ ሠራተኞች እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ተገኝተዋል። የከተማው ካንቲባ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ የፎቶ አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዝዬም ተከፈተ

የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ የፎቶ አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዝዬም ተከፍቷል፡፡ በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የፌደሬሽን ምክርቤት አፈጉባዔ አገኘው ተሻገር እና ሌሎች የፓርቲውና የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ እስከ ነገ ለዕይታ…

Read More

የታርጫ ከተማ ኮሪደር ልማት ስራ የከተማዋን ውበት ይበልጥ በሚያደምቅ መንገድ እየተሰራ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አቶ ዳዊት ወንድሙ ተናገሩ

በከተማዋ ተጀመረው ኮሪደር ልማት ስራ ለዜጎችም ስራ ዕድል መፍጠሩ ተገልጿል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኙ ከተሞች የከተማ ኮሪደር ልማት ስራዎች ተጠናክረው እየተሰሩ ይገኛል ፡፡ በቅርቡ ወደ ኮሪደር ልማት ስራ የገባው የታርጫ ከተማ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማጠናቀቅ ከአንድ ወር በፊት ስራውን በይፋ አስጀምሯል ፡፡ የተጀመረውን የኮሪደር ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ከአካባበው ነዋሪዎች…

Read More