Trendings

Getenesh Gebeyehu

ፓርቲው ባለፉት ጊዜያቶች የነበሩ ስብራቶችን በመጠገን በሪፎርሙ ያሳካቸው ስኬቶች በህዝቡ ዘንድ ባህል ሆነው እንዲቀጥሉ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በኮንታ ዞን “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል የብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባኤ መድረክ ከዞን፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራር አካላት ጋር የምክክር መድረክ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩን የመሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊና ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ገነት መኩሪያ መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ዙር ጉባኤ ከተካሄደበት 2014 ዓ.ም ወዲህ ባለፉት…

Read More

በመደመር እሳቤ ተግባራዊ የተደረጉ ስራዎችን ወደ ጠንካራ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና ልዩ ልዩ የባህል እሴቶች መቀየር ተገቢ መሆኑ ተገለጸ

በመደመር እሳቤ ተግባራዊ የተደረጉ ስራዎችን ወደ ጠንካራ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና ሌሎች የባህል እሴቶች መቀየር ተገቢ ነው ሲሉ አቶ ፋጅዮ ሳፒ ገለጹ። “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል በካፋ ዞን የዞን ማዕከል ፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደር የአጠቃላይ አመራሮች የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የምክክር ሰነዱን ያቀረቡት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና…

Read More

ስኬታማ ሀገራዊ ለውጥ ለማምጣት በየ ደረጃው ያለ አመራር በቁርጠኝነት መሠራት እንዳለበት ተጠቆመ።

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ለዞን ፣ ለወረዳና ለከተማ አስተዳደር አመራር የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ኢንጂነር በየነ በላቸው በምክክር መድረኩ እንደተናገሩት ለውጥ ተፈጥሯዊና የማይቀር ሂደት መሆኑን ገልጸው ከለውጡ ባህል ጋር አብሮ መዘመን…

Read More

ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት የሥርዓተ መንግስት አስተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም፡- አቶ አደም ፋራህ

ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት የሥርዓተ መንግስት አስተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። ፓርቲው በመርህ ደረጃ ከትላንት ተምሮ፣ ዛሬን አሳምሮ፣ ነገን የተሻለ ማድረግን በማመን የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር በመትጋት ላይ እንደሚገኝ በማሕበራዊ ትስስር…

Read More

በዳዉሮ ዞን ታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል በማኅጸን ውልቃት የሕክምና ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በተሻለ ሁኔታ እንዲሰጥ ለማድረግ የተቀናጀ ርብርብ እንደሚጠይቅ ተገለጸ።

አገልግሎቱን የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተግባሩ እየተመራ እንዳለም የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል። በዳዉሮ ዞን የታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል በተለያዩ የሕክምና ዓይነቶች በሰለጠኑ ባለሙያዎች አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ከሆስፒታሉ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። በተለይም በማህጸንና ጽንስ፣ በሕጻናት፣ በአጥንትና ድንገተኛ አደጋዎች፣ በአጠቃላይ ቀዶ ጥገናና በውስጥ ደዌ በሽታዎች በስፔሻሊት ደረጃ የሕክምና አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል። ከእነዚህ አንዱ በሆነው በማኅጸንና…

Read More

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ሚና እንዲጎለበት የሴቶች ኮከስ አደረጃጀት ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የሴት ተመራጭ ኮከስ አባላት ከክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በመተባበር በኮከሱ ማስፈፀሚያ መመሪያ እና እስከአሁን አፈፃፀም ላይ በቦንጋ ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ምክትል አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፀሀይ ደርጫ እንደ ክልል ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ ተግባር ደንብ ወጥቶለት ወደ…

Read More

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ሁሉ አቀፍ የወባ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም መደበኛ የጤና ተግባራት ስራዎች ተጠናክሮ ልቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ

የጤና ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዳውሮ፣ ኮንታና ካፋ ዞን ገወታ ወረዳ ያካሄደውን ሁለተኛ ዙር የድጋፍና ክትትል ስራዎችን አጠናቋል። የሱፐርቪዥን ቡድኑ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ሁሉ አቀፍ የወባ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም መደበኛ የጤና ተግባራት ስራዎች ተጠናክሮ ልቀጥል እንደሚገባ ገልፀዋል። በክልሉ ያለውን መሠረታዊ የጤና አገለግሎት አሰጣጥ ደረጃ ማረጋገጥና በጋራ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ መግባባት መፍጠር…

Read More

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤን ታስተናግዳለች- ሚኒስቴሩ

የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ጉባኤ የዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ መሪዎችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ይሳተፉበታል ተብሏል። የጉባዔው ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ዝግጅት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ (ዶ/ር)…

Read More

“ኢትዮጵያ የአፍሪካ መቀመጫ የሆነችው በአጋጣሚ ሳይሆን ባላት ድንቅ ታሪክ ነው” – የሀገራት አምባሳደሮች

የብሔራዊ ቤተ መንግስት የኢትዮጵያ ታሪክ ከመጻኢ ጊዜዋ ጋር አስተሳስሮ የያዘ ድንቅ ስራ መሆኑን ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ገለጹ። የታደሰው ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በተገኙበት መመረቁ ይታወቃል። የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችም በብሔራዊ ቤተ መንግስት ጉብኝት አድርገዋል። በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ የኢትዮጵያ እና…

Read More

የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ – ሙስና ኮሚሽን በሃብት ማሳወቅና ምዝገባ ሂደት ላይ ለካፋ ዞን ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ሰጠ ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ – ሙስና ኮሚሽን ከአስር ቀን በኋላ ተግባራዊ የሚደረገውን የሃብት ማሳወቅና ምዝገባ ሂደት አስመልክቶ ከካፋ ዞን ማዕከል ለተወጣጡ መንግስት ሰራተኞች በቦንጋ ከተማ የግንዛቤ ስልጠና ሰጥቷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዳግም ዳንኤል ሃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ በመንግስት ተቋማት፡ በመንግስት የልማት ድርጅቶችና በህዝባዊ ድርጅቶች መካከል መልካም ስነ-ምግባርና እሴተቶች…

Read More