Trendings

Getenesh Gebeyehu

የኤች አይቪ/ኤዲስን ለመከላከል ዘመናዊና ሐይማኖታዊ ፈውስን በጥምረት መጠቀም አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ

የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በፀረ -ኤች አይቪ/ኤዲስ መድኃኒት ቁርጠኝነትና ታካሚዎች ህክምናቸውን በመውሰድ በቀጣይነት የማቆየት ላይ የሚመክር ክልላዊ የአድቮኬሲ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ “መመርመር ራስን ለማወቅ፤ ቅዱሳት መጸሕፍት የፀረ – ዠኤች አይቪ/መድኃኒት መውሰድን ይፈቅዳሉ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደ ሲሆን በመድረኩም ቫይረሱ በደማቸው ያላባቸው ወገኖች የጸረ-ኤች አይቪ/ኤድስ መድኃኒትን በሐኪም ትዕዛዝ…

Read More

የደረሱ የማሽላ ሰብሎችን በወቅቱ በመሰብሰብ ከብክነት መታደግ እንደሚገባም የክልሉ ግብርና ቢሮ አሳስቧል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በበልግና በመኸር እንዲሁም በመስኖ ግብርና ስራዎች በሰብል ልማት በስፋት እየተሰራ እንደሚገኝ በክልሉ ግብርና ቢሮ የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታገል ገብሬ ተናግረዋል፡፡ በክልሉ በዋነኝነት ከሚለሙ ሰብሎች ማሽላ አንዱ መሆኑን የተናገሩት አቶ ታገል በቆላማና አርብቶ አደር አካባቢዎች…

Read More

#ቆይታ_ከእኛ_ጋር!

************  “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእንስሳትና ዓሣ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ታመነ በቀለ በሌማት ትሩፋት አጀማመር ፣ የትኩረት መስኮች፣ ዓላማ፣ ለዘርፉ በተለያዩ አካላት የተደረጉ ድጋፎች፣  የተመዘገቡ ውጤቶችና የታዩ ለውጦች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎቻቸው እንዲሁም የቀጣይ አቅጣጫዎች  ዙሪያ ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር ቆይታ አድርገዋል። ያደረግነው ቆይታ እንደሚከተለው…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሜትሮሎጅ መረጃዎችን የሚሰብስብ ጣቢያ እንደሚቋቋም የኢትዮጵያ ሜትሮዎሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ

የኢትዮጵያ ሜትሮዎሎጂ ኢንስቲትዩት በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ የሜትሮሎጅ መረጃ መሰብሰቢያ ጣቢያ ማቋቋም ላይ መነሻ ያደረገ የምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ሜትሮዎሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ እንዳሉት፤ ኢንስቲትዩቱ ከአየር ንብረት ጋር ተያያዥነት ያላቸው መረጃዎችን በመሰብሰብ በማደራጀትና በመተንተን ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ ሊመጡ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ መከላከል የሚያስችል…

Read More

ምሁራን የህዝቡ አጀንዳ አጀንዳችን ከሆነ ከመነጣጠል ፣ ከመገፋፋትና ከመበተን ይልቅ ለአንድ አላማና ለማህበረሰቡ ለውጥ በጋራ ልንሰራ ይገባል ፦ አቶ ሀብታሙ ካፍትን

3ኛው የቤንች ብሔር ምሁራን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት አለም ለዛሬ ስልጣኔ ፣ ዘመናዊነትና ዕድገት የበቃችው በምሁራን የፈጠራ ፣ የጥበብና የምርምር ስራዎች ታግዛ ነው ብለዋል። ዛሬ ላይ በአለማችን እጅግ ሰለጠኑ ፣ በሳይንስና ቴክሎጂ ምጡቅ ሆኑ የሚባሉት ሀገራት ከመሬት ተነስተው ሳይሆን…

Read More

ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ለሀገራዊ ምክክሩ ግብዓት የሚሆን አሻጋሪ ሃሳብ በማመንጨት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ

ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ችግሮችን በዘላቂነት የሚፈቱና ለትውልድ የምትመች አገር ለመገንባት የሚያስችል አሻጋሪ ሃሳብ በማመንጨት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። ” ተመካክረን ኢትዮጵያን እንገንባ፤ እኔም ለሀገሬ እመክራለሁ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባዘጋጀው መድረክ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ፖለቲከኞች፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ እና ተዋቂ…

Read More

ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የተከተለችው መርህ ለቀጣናው የጋራ ተጠቃሚነት ወሳኝ ነው

ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የተከተለችው የሰጥቶ መቀበል ዲፕሎማሲያዊ መርህ የቀጣናውን ሀገራት ትስስርና የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ እያደገ ላለው የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት የወደብ ቁጥርን ማስፋት አስፈላጊ ነው ብለዋል። የባህር በር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ብልጽግና ወሳኝ እንዲሁም ለጎረቤት ሀገራት…

Read More

ደቡብ ካፒታል ዕቃ ፋይናንስ ኩባንያ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን ከፈተ።

ኩባንያው የአገልግሎት አሰጣጡን የማዘመንና ቅርንጫፍ ጸ/ቤቶችን በየክልሎች የመክፈት ጉዳይ ትኩረት ይሰጠዋል ተብሏል። ኩባንያው ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በዛሬው ዕለት በይፋ ከፍቷል። በክልሉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት መክፈቻ ስነ_ስርዓትን ተከትሎ የኩባንያውን የአፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የኩባንያው ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ታረቀኝ ባቼ በ4 ክልሎች በ67 ከተሞች ተደራሽ በመሆን አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተናግረዋል ። ኩባንያው በክልሎቹ…

Read More

ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር የታርጫ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን እና ሶሬ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክብርት ሚኒስትር ደኤታ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ ወርዶ ማየታቸው…

Read More

ባለፉት ሶስት ወራት አምራች ኢንዱስትሪዎች 816 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ማምረት ችለዋል

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ባለፉት ሶስት ወራት አምራች ኢንዱስትሪዎች 816 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶች ማምረታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ትግበራ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል፣ ተግዳሮት እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥትና የግል ዘርፉ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤…

Read More