ከሰል ማጠቢያና ማበልጸጊያ ፋብሪካ በዳውሮ ዞን፦
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብዙ የማዕድናት ክምችቶች ያሉበት ክልል ነው። ክልሉ በበርካታ የተፈጥሮ ሀብቶች የበለጸገ ነው፡፡ በክልሉ ከፍተኛ ክምችት ያለው የማዕድናት ሀብት ይገኛል፡፡ እንደ ወርቅ ያሉ የከበሩ ማዕድናት፣ ለኢንዱስትሪ፣ ለኮንስትራክሽን እና ለመሳሳሉት በግብአትነት ሊውሉ የሚችሉ እንደ ድንጋይ ከሰል ያሉ በርካታ ማዕድናት በስፋት ይገኛሉ ፡፡ ክልሉ በአሁኑ ወቅት በተለይ በድንጋይ ከሰል ማዕድን ባለቤትነቱ ብቻ ሳይሆን…
