Trendings

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ወደ 15 ሺህ የሚጠጉ ዜጎች ከሴፍትኔት ተረጂነት ማላቀቅ መቻሉን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ባከናወናቸው የተቀናጁ የልማት ስራዎች፣ 15,206 የሚሆኑ የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ተረጂዎችን ማላቀቅ መቻሉ ተገልጿል። የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ 23,669 የሴፍትኔት ተረጂዎች ውስጥ ፣ በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት 15,206 የሚሆኑ ዜጎችን በማስመረቅ ከተረጂነት እንዲላቀቁ የተደረገ…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ገቢራዊ በማድረግ የክልሉን ህዝብ ዘላቂ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል።አቶ ማስረሻ በላቸው

የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ሁለተኛውን የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተከትሎ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ተፈጻሚ ከማድረግና የህዝቡን የልማት ፍላጎት ከግብ ለማድረስ የተያዘውን ቁርጠኝነት አስመልክቶ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል። በቆይታቸዉ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚተገበሩም አብራርተዋል ። በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ…

Read More

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ዐውደ ርዕዩ የአፍሪካ ቡና ኢንዱስትሪ እድገትን ለማጠናከር እና በዘርፉ ዓለም አቀፍ የንግድ ትስስርን መፍጠር እንደሚያስችል ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2024…

Read More

ኢትዮጵያ የስታትስቲክስ አገልግሎቷን ወደ ዲጂታል ሥርዓት እያሸጋገረች ነው

ኢትዮጵያ የስታትስቲክስ አገልግሎቷን ወደ ዲጂታል ሥርዓት እያሸጋገረች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህን ያሉት በ9ኛው የአፍሪካ ስታትስቲክስ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው። ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ጠንካራ የስታትስቲክስ ሥርዓት እንዲገነባ እየሰራች መሆኗን አንስተዋል። ለአብነትም በአገር አቀፍ ደረጃ የስታትስቲክስ አገልግሎት ሥርዓቷን ወደ ዲጂታል እያሸጋገረች ነው ብለዋል። የዚህ ዋነኛ ዓላማም የመረጃ ጥራት ለማረጋገጥ፣መረጃ የማግኘት…

Read More

የ2017 የከተራ እና የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።

እንኳን ለ2017 ለከተራና ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን የገለፁት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰብስቤ ሻዎኖ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ የአደባባይ በአላት አንዱ የሆነዉ የከተራና የጥምቀት በዓላት ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴታቸውን ጠብቀው በሰላም እንዲከበሩ ፖሊስ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደስራ መገባቱን ተናግረዋል። በክልሉ በስድስቱም ዞኖች፣ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች 850 ታቦታት እንዳሉ…

Read More

ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ።

የኮንታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ሰራተኞች “ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ዋጋዬ ዋጄ የብልፅግና ፓርቲ እሳቤን ሴቶች ለማፅናት የተለያዩ አደረጃጀቶች በማጠናከር መንቀሳቀስና ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል። ፓርቲው እሳቤውን በአባሉ ላይ በመዝራት ፍርያማና ተጨባጭ ውጤቶችን እያሳዬ የሚገኝ…

Read More

ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ በሰጠችው ትኩረት መሠረት የተጎዱ መሬትን መልሰው ለማልማት ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተጠቆመ

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የአርሶ አደር መር የተፈጥሮ ማገገሚያ ዘዴ(FMNR) ፕሮግራም የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የባለድርሻ አካላት ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ አካኺዷል። FMNR በክልል ደረጃ በ 5 ዓመታት ውስጥ 299 ሺህ 545 ሄክታር የተራቆቱ መሬትን መልሰው እንዲያግም ለመስራት አቅደው እየተንቀሳቀሰ ሲሆን በ2017 በጀት ዓመት 32 ሺህ 686 ሄ/ር መሬት በግለሰብ፣…

Read More

የኢፌዲሪ አየር ኃይል የኢትዮጵያን ሰላም ለማስጠበቅ በላቀ ዝግጁነት ላይ ይገኛል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

የኢፌዲሪ አየር ኃይል የኢትዮጵያን ሰላም ለማስጠበቅ በላቀ ዝግጁነት ላይ ይገኛል አሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት የጥቁር አንበሳ የአየር ላይ ትርዒት በቢሾፍቱ እየተካሄደ ነው፡፡ ዋና አዛዡ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የኢትዮጵያ ኩራት የሆነው አየር ኃይሉ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በላቀ ደረጃ…

Read More

ከቡና ወጪ ንግድ ከ2 ነጥብ 24 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ባለፉት 11 ወራት ውስጥ ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት ከ2 ነጥብ 24 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ። የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ሳህለማርያም ገ/መድህን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ በበጀት ዓመቱ ከ280 ሺህ ቶን በላይ ቡና ወደ ውጭ ለመላክ ዕቅድ ተይዞ ነበር። በዚህም 409 ሺህ 605 ቶን ቡና በመላክ ከዕቅድ…

Read More

በአውራዳ ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ።

”የጉባ ብስራቶች፣የመደመር መንግስት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ክልል ዓቀፍ ህዝባዊ የዉይይት መድረክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ አውራዳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በህዝባዊ የዉይይት መድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ አለሙ እና የካፋ ዞን የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ታከለ ታምሩ ተገኝተዋል። ከክልልና ከዞን…

Read More