Trendings

በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት በ14 ወረዳዎች ላይ የመሬት ልኬት ስራ መሰራቱ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ የ2ኛ ደረጃ የገጠር መሬት ልኬት ካርታና የይዞታ ማረጋገጫ የደብተር ስርጨት መርሃ ግብርን በካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ያማ ቀበሌ አካሂዷል፡ በመድረኩ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የተፈጥሮ ሃብትና መሬት አስተዳደር ዘርፍ ሃላፊ አቶ ውብሸት ዘነበ በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት በ14 ወረዳዎች የመሬት ልኬት ስራ መሰራቱን ገልጸዋል። የመሬት ልኬት መሰራት…

Read More

የመደመር ጽንሰ ሀሳብ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የመደመር ጽንሰ ሀሳብ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር ጽንሰ ሃሳብ ሀገራዊ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የመደመር መንግሥት” የተሰኘውን አዲስ መጽሐፍ በተመለከተ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፤ መደመር ንድፈ ሐሳብ ብቻ ሳይሆን በሂደት እየዳበረ እና…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚያደርገውን የይምረጡኝ ቅስቀሳ በቴፒ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ ሦስቱም ቀበሌዎች በደማቅ ሁኔታ አካሂዷል።

በዕለቱም የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች የለውጥ ዓመታቱን የልማትና የመልካም አስተዳደር ስኬቶች የሚያወሱ መልዕክቶችን በማስተጋባት በህብረት ቀበሌ፣በሰላም እና በአንድነት ቀበሌዎች ታላቅ የአደባባይ ቅስቀሳ አካሂደዋል ። ​በሰላም ቀበሌ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቴፒ ከተማ ከንቲባ አቶ ገላቲያስ ሻሜ፤ ፓርቲው ሀገሪቱን መምራት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ አመርቂ ድሎች በሁሉም ዘርፍ ተከናውኗል ብለዋል። በተለይም በቴፒ ከተማ የነበረውን የፀጥታ ችግር በመፍታት የተሟላ ሰላም…

Read More

የፍትህ ሥርዓቱን የሚያሻሽሉ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የፍትህ ሥርዓቱን የሚያሻሽሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት የፍትህ ሥርዓትን በሚመለከት ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ መንግሥት የፍትህ ሥርዓቱን ለማዘመንና ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል ብለዋል። የፍትህ ሥርዓቱ ነጻነትን…

Read More

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ ነው

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ አልሚ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ እንደሚገኝ የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ራዴክ ሩበሽ ገለጹ። የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ ታሪካዊ ግንኙነትም በሁሉም መስክ የትብብር አድማሱን እያሰፋ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የኢትዮ-ቼክ ሪፐብሊክ የፖለቲካል ዲፕሎማቲክ ግንኙነት እ.አ.አ ከ1918 ጀምሮ በታሪካዊ ወዳጅነትና ትብብር እየጎለበተ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ። የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር…

Read More

ምክር ቤቱ የተሰጠውን ኃላፊነት በመጠቀም አበረታች ስራዎችን ማከናወኑ ተገለጸ ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው ። የምክርቤቱን የ2016 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸም ሪፖርት ለጉባኤው ያቀረቡት የምክር ቤቱ ምክትል አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ጸሐይ ዳርጫ ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ መደበኛ ጉባኤዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል ። በክልሉ አስፈላጊ የሆኑ አዋጆችን፣ ደንቦችን በማውጣትና በምክርቤት አባላት በማስጸደቅ ስራ ላይ…

Read More

የሀገራዊ ምክክሩ ኮሚሽን የአጀንዳ ቀረጻና የምክክር አስተባባሪ አቶ ተመስገን አብዲሳ አጀንዳና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል ።

አቶ ተመስገን አብዲሳ ለኮሚሽኑ በአጀንዳነት የሚቀርቡ አጀንዳዎች አጀንዳ የሚያስብላቸው መገለጫ ባህሪያቸው፣ የአጀንዳዎቹ መዳረሻቸው የት እንደሆነ፣ የአጀንዳ ባህሪያትስ ምንድናቸው? የኮሚሽኑ የአጀንዳነት መስፈርት ምን ምንድ ናቸው ? በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለሚዲያ ማብራሪያ ሰጥተዋል ። አቶ ተመስገን በሰጡት ማብራሪያ በሀገር አቀፉ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ በመግቢያው የተገለጸውን ጉዳይ መሠረት በማድረግ ልዩነቶች መኖራቸውንና ለምክክሩ ምክንያት መሆናቸውን አብራርተዋል።…

Read More

የወረዳውን መሠረታዊ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች ለመፍታት የህዝብን አቅም መጠቀም ይገባል። ሀብታሙ ካፍትን

የጊዲ ቤንች ወረዳ ልማት የሀብት አሰባሰብ ስራዎች ይፋዊ አጀማመር ዙሪያ በቤንች ሸኮ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን የተመራ የወረዳ አስተዳዳሪችና የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች የወረዳውን የልማት ሥራዎች ጉብኝት አካሂዷል። የጊዲ ቤንች ወረዳ በቤንች ሸኮ ዞን በለውጡ መንግስት ከተደራጁ ወረዳዎች ውስጥ አንዷ ናት። ወረዳዋ 36 ሺህ ሄክታር ስፋት መሬት ያላት ሲሆን ወደ 100 ሺህ የሚጠጋ ህዝብ ያላት…

Read More

ዝክረ ሰሜን ዕዝ በማዕከላዊ ዕዝ

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት አምስተኛ ዓመት መታሰቢያ ክብረ በዓል “እንዳይደገም፤ መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሃሳብ በማዕከላዊ ዕዝ በተለያዩ መርሃ-ግብሮች እየተከበረ ይገኛል። የመከላከያ ሠራዊት አባላት ክስተቱ እንዳይደገም የምናስብበት እና የተሠዉትን ሰማዕታትን የምናስታውስበት ቀን ነው ብለዋል። ክስተቱ መቼም ሊደገም የማይገባው መሆኑ በመድረኩ ተገልጿል፡፡ በጀግንነት ሃገርን መጠበቅ በቅንነት ሕዝብን ማገልገል መለያው የሆነው መከላከያ ሠራዊት በሰንደቅ ዓላማ ስር…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የPulse of Africa ሚዲያ ሥራ መጀመር አፍሪካን በአሉታዊ ገጽታ የማቅረብ ሥራን ለመመከት ብሎም የራሳችንን ትርክት በራሳችን የመቅረጽ ተግባራችንን የምናፀናበት ጠቃሚ ርምጃ ነው። ምንም እንኳ አፍሪካ ሰፊ እና እምቅ ሀብት ያላት አኅጉር ብትሆንም አብዛኛውን ጊዜ እንደ አነስተኛ እና አቅመቢስ ተደርጋ ትሳላለች። በዚህ የተነሳ ነው አነስተኛ ግን እጅግ ትርጉም ያለው የPulse of Africa ጅማሮ በመጪዎቹ ጊዜያት ከፍ…

Read More