“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዚህ ግድብ ግንባታ የሰጡት አመራር ለሀገራቸው ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ምሳሌ የሚሆን እንደሆነ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተናገሩ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንጂነሪንግ አቅም ብቻ የሚታይበት ሳይሆን፤ የአፍሪካን የመቻል አቅም ያሳየ ተምሳሌት እንደሆነም ፕሬዚዳንት ሩቶ ገልጸዋል።…
