የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የማህበረሰቡን ኑሮ የሚቀይሩ እና ተጠቃሚነታቸውን በተጨባጭ የሚያረጋግጡ ዜጋ ተኮር ሥራዎች በመሆናቸው ተጠናክሮ ይቀጥላሉ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ”በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ 4! በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ክልላዊ የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በብልጽግና ፓርቲ መሪነት ባለፉት ዓመታት ጀምሮ እየተከናወኑ የሚገኙ የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የማህበረሰቡን ኑሮ የሚቀይሩ እና ተጠቃሚነታቸውን በተጨባጭ የሚያረጋግጡ ዜጋ…
