Trendings

የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የማህበረሰቡን ኑሮ የሚቀይሩ እና ተጠቃሚነታቸውን በተጨባጭ የሚያረጋግጡ ዜጋ ተኮር ሥራዎች በመሆናቸው ተጠናክሮ ይቀጥላሉ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ”በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ 4! በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ክልላዊ የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በብልጽግና ፓርቲ መሪነት ባለፉት ዓመታት ጀምሮ እየተከናወኑ የሚገኙ የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የማህበረሰቡን ኑሮ የሚቀይሩ እና ተጠቃሚነታቸውን በተጨባጭ የሚያረጋግጡ ዜጋ…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላትበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ!” በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት ለሚካሄደው መድረክ ቦንጋ ከተማ ገቡ

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪዎች ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና ደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሀላፊ፣ዶ/ር ፈለቀች ተክለማርያም ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትልሀላፊ ፣ኢንጅነር ትዕግስት ተረፈ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት ጊምቦ ወረዳ ኡፋ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበሉም ስነስርዓት የደቡብ…

Read More

በግማሽ ዓመቱ የተመዘገቡ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል፡፡ የክልሉ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2017 ግማሽ ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ የዕቅድ አፈጻጸም የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት እና የማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጆች በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ተገምግሟል። በግምገማው ላይ ባለፉት 6 ወራት በክልላችን በተሰሩ የልማት ስራዎች ተከናውነው የተሻሉ አፈጻጸሞች መኖራቸውን ያህል ትኩረት የሚሹና በቀጣይ የሚሰሩ ጉዳዮች መኖራቸውን የመድረኩ ተሳታፊ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል ። በመድረኩ…

Read More

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛው ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ በ2ኛ ቀኑ ከሰዓት በኋላም ቀጥሏል ።

ምክርቤቱ የክልሉ ዋና ኦዲት መስሪያ ቤት የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 ዓ/ም ጠቋሚ ዕቅድ ላይ መክሯል። የክልሉ ዋናው ኦዲትመስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አቶ አስራት አበበ በ2017 ዓ/ም በተመረጡ የመንግስት መ/ቤቶችና ድርጅቶች ላይ የተከናወኑ የኦዲት ስራዎችን ሪፖርት ለምክርቤቱ አቅርበዋል። በቀረበው የኦዲት ሪፖርት በበጀት ዓመቱ በ35 ተቋማት የፋይናንሻልና ህጋዊነት ኦዲት እንዲሁም የ2016 ዓ/ም የክልሉ መንግስት…

Read More

በሩብ ዓመቱ በሁሉም ዘርፎች ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ የተሻሉ አፈጻጸሞች ተከናውኗል ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛዉ ሩብ የመንግስት እና ፓርቲ ተግባራት ዕቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። ግምገማዉን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በ1ኛዉ ሩብ ዓመት በሁሉም ዘርፎች ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ የተሻለ አፈጻጸሞች መመዝገባቸውን ተናግረዋል። በሩብ ዓመቱ ከዕቅዱ አኳያ በማህበራዊ ዘርፎች በተለይም በትምህርት፣…

Read More

«የሜኔ ሻዴ ባሮ» የመቻቻል እና የአብሮነት እሴት ማሳያ::

የካፈቾ ብሄር ከጥንት ጀምሮ የራሱ የቀን አቆጣጠር ያለው ሲሆን «የሜኔ ሻዴ ባሮ» በብሄሩ ዘንድ ከአሮጌው ዘመን ወደ አዲሱ መሸጋገርያ ነው። ታላላቅ የብሔሩ ተወላጆችም ከጥንት ጀምሮ በራሱ ስርአትና ወግ ለትውልድ ሲተላለፍ መቆየቱን ያወሳሉ። በዓሉ ዘመን የሚለወጥበት፣ ከአሮጌው ወደ አዲስ የሚታለፍበት፣ ወቅት ስለመቀየሩ ማስታወሻ ይሆን ዘንድ ከመከበሩ ባሻገር አያሌ ትርጉም ያላቸው ተግባራት የሚከናወኑበት ነው። የነፃነት ማሳያ ተደርጎ…

Read More

ተማሪዎች ስለ ግብር እና ታክስ ያላቸውን ግንዛቤ በማሳደግ በአሰባሰብ ሂደት የራሳቸዉን ሚና መወጣት ይገባቸዋል:-አቶ አልማዉ ዘዉዴ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የገቢዎች ቢሮ ከኢፌዲሪ ገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ክልላዊ የታክስና ጉምሩክ ክበብ ተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ፥ ተማሪዎች ስለ ግብርና ታክስ ያላቸውን ግንዛቤ በማሳደግ በታኪስ አሰባሰብ ሂደት…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የፍትህና የአስተዳደር ጉዳዮች አፈጻጸምን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል

ከአንጻራዊነት ወደ ዘላቂነት እየተሸጋገረ ያለውን የክልሉን ሠላም ለማጽናት 225,174 የህብረተሰብ ክፍሎችን በሰላም፣ በብዝሃነት፣ በአብሮነትና በሰላም ግንባታ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር የአካባቢያቸውን ደህንነት በመጠበቅ ሰላምን በማረጋገጥ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ ሥራ ተሰርቷል፤ 58 የሰላም ምክር ቤቶችን በማጠናከር ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል፤ በሁሉም የወንጀል አይነቶች 4,081 መዝገቦች በዐቃቤያነ ህግ አስተያየት እና ውሳኔ ተሰጥቶባቸዋል፤ በኮሚሽኑ በመታረም ላይ ለሚገኙ 1340…

Read More

የኮንስትራክሽን ዘርፉ በመሠረተ ልማትና በሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

ኢትዮጵያ ውስጥ የኮንስትራክሽን ዘርፉ በመሠረተ ልማትና በሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ 2024” የተሰኘ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ አውደ ርዕይና ሲምፖዚየም በሚሊኒየም አዳራሽ ዛሬ መርቀው ከፍተዋል። “ኢትዮጵያን እንገንባ” በሚል መሪ ኃሳብ በሚካሄደው አውደ ርዕይ መክፈቻ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ…

Read More

የድጋፍና ክትትል ስራዎች ከስኬቶች ለመማር፣ ክፍተቶችን ለማረምና ተሞክሮዎችን ለመቀመር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ የአመራር የድጋፍና ክትትል ቡድን በካፋ ዞን በፓርቲና በመንግሥት እየተከናወኑ ያሉት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ድጋፋዊ ክትትልና ምልከታ እያደረገ መሆኑ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት የአመራር ቡድኑ በካፋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በ90 ቀናት በፓርቲና በመንግስት የተቀመጡ ዕቅዶችን ለማሳለጥ እየተደረገ ያለውን የድጋፍ፣ ክትትልና የምልከታ ስራዎችን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገምግመዋል። በድጋፍና ክትትል ስራዎች በ90…

Read More