Trendings

ጥራት ያለውን ቡና በማዘጋጀት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ መጠን ያለውን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ ከግምባር ቀደሞቹ ተርታ የሚመደብ ቡና አምራች አከባቢ ነው። በክልሉ ቤንች ሸኮ ዞን፣ ደቡብ ቤንች ወረዳ ቡና በስፋት እንደሚለማ የገለጹት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ተሾመ ኪያስካ በዚህም የአምራች አርሶአደሮች ገቢ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ተናግረዋል። የቡና ጥራት ለማስጠበቅ ተግባራዊ የኾነው የቡና ፓኬጅ ማሻሻያ…

Read More

bv c

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር፣ የፀጥታ ግብረሃይል መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በክልሉ ዘላቂና አስተማማኝ ሠላም በመገንባት የዜጎችን ሠላማዊ እንቅስቃሴ ለማረጋገጥ መጠነ ሰፊ ተግባራት መከናወናቸውንና በዚህም አዎንታዊ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። በክልሉ በአርብቶአደር አከባቢዎች አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ የውስጥ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነው።

መድረኩ “ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ ፓርቲው በሁሉም ዘርፍ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ለጠንካራ ሀገረ-መንግስት ግንባታ ጠንካራ ኢንስፔክሽን ያለው ሚና ከፍተኛ ስለመሆኑ አጽንኦት ሰጥተዋል። ኮሚሽኑ በየደረጃው ባሉ መዋቅሮች ስላከናወናቸው…

Read More

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ትጥቅ ያነሱ ቡድኖች ወደ ሰላማዊ መድረክ እንዲመጡ ጥሪ አቀረቡ

ትጥቅ ያነሱ ቡድኖች ፅንፈኝነት እና ግጭት ማንንም እንደማይጠቅም በመገንዘብ ወደሰላማዊ መድረክ እንዲመጡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ መንግሥት ሁልጊዜም ቢሆን ለሰላም በሩ ክፍት በመሆኑን አረጋግጠዋል። ዛሬ በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች፣ የገጠር ወረዳዎች እና ቀበሌዎች ህዝቡ ”ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ በነቂስ ወጥቶ ላሳየው…

Read More

በፓርቲው መሪነት የመጡ ለውጦችን ለማስቀጠልና የቀጣይ ህልሞችን ለማሳካት መላው አባልና ማህበረሰብ የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ።

በብልፅግና ፓርቲ የኮንታ ዞን ቅ/ጽ/ቤት ዞናዊ የአባላት ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና የመንግስት ተጠሪና ብልፅግና ፓ/ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙ ፓርቲያችን ብልፅግና ሀገራችን ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በገባችበትና በፈተና ውስጥ ሆና የህዝቡ የለውጥ ፍላጎት ገንፍሎ በመውጣቱ የተወለደ ፓርቲ ነው ብለዋል። በመላው ኢትዮጵያ ከ16 ሚሊዮን በላይ አባላት ያሉትና በሀገሪቱ ታሪክ በአጭር ጊዜ ራሱን…

Read More

የዳውሮ ብሄረሰብ ዘመን መለወጫ “ቶኪ ቤኣ” በዓልን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከወዲሁ ዝግጅት መጠናቀቁን የዳውሮ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ

የዳውሮ ብሄረስብ ማንነት መገለጫ የሆነውን የዘመን መለወጫ “ቶኪ ቤኣ” በዓል የፊታችን ነሐሴ 29 አና 30/2016 ዓ.ም ለሁለት ተከታይ ቀናት ለማክበር ከሁለት ወር በፊት አስፈላጊው ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን የተናገሩት የዞኑ ባህል፣ በቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ደምሴ ናቸው። እንደ ኃላፊው ገለፃ “ቶኪ ቤኣ” የጥጋብ፣ የአብሮነት ምልክት፣ የእርቅ፣ የሠላምና የአንድነት ተምሳሌት መሆኑን ተናግረው፤ በተለያዩ አጋጣሚዎች ሀገር…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጀመረ!

ስልጠናው ”ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል መሪ ሀሳብ ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በዛሬው ዕለት በአዳማ ከተማ ተጀምሯል። በስልጠናው ላይ ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው። የስልጠናው አላማ አመራሮች ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ተገንዝበው፣ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር፣ ፓርቲው ለህዝቡ የገባውን ቃል ማስፈፀም የሚያስችል የአመራር አቅም እንዲፈጥር ያለመ መሆኑን የብልፅግና…

Read More

በክልሉ የተገነቡ የመስኖ አውታሮችን በመጠቀም በበጋ መስኖ ስንዴ እና በሌሎች አትክልትና ፍራፍሬ ልማት ሥራዎች ለውጥ እያመጡ በመሆኑ ተጠናክሮ ይቀጥላሉ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራ የከፍተኛ አመራሮች በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በቀነች እና ኦፊያ አነስተኛ መስኖ በክላስተር የለማ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ያለበትን ደረጃ ተመለከቱ። በወረዳው በቀነች እና ኦፊያ አነስተኛ መስኖ በክላስተር 1 እና 2 በ86 ሄክታር መሬት የለማ የበጋ መስኖ ስንዴ እና በ192 ሄክታር መሬት የለማ የሽንኩርትና ሌሎች የፍራፍሬ ምርቶችን አመራሮች…

Read More

በኮንታ ዞን የአፈርና ውሃ ጥበቃ ልማት ስራ በይፋ ተጀመረ።

ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ስራዎች የተገኙ ተሞክሮዎችን በማጠናከር ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር በተቀናጀ መንገድ ሊሰራ እንደሚገባ ተገልጿል። በዞኑ የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ “የአፈር ሀብታችን ለብልጽግናችን” በሚል መሪ ሀሳብ በአመያ ከተማ አስተዳደር ጨካ ቦቻ ቀበሌ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የዞኑ ም/ል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድማገኝ ወጁ የተፋሰስ ልማት ስራ የመሬት…

Read More

በየጊዜው የሚስተዋለውን የመብራት አገልግሎት መቆራረጥ ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር እያጋለጣቸው እንዳለ በዳዉሮ ዞን የታርጫ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የታርጫ ደንበኞች አገልግሎት ማዕከል ችግሩን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራዉ ነዉ ብሏል። በዞኑ ታርጫ ከተማ በኢንተርፕራይዝ ተደራጅተው የሚሠሩ ሲሳይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ ማህበር ዋና ሰብሳቢ አቶ ሲሳይ እሸቱ እንደገለጹት የመብራት አገግሎት መቆራረጥ በኢኮኖሚ ላይም ተጽዕኖ ከማሳደር ባለፈ የመልካም አስተዳደር አገልግሎት ጥያቄ እየሆነ ይገኛል ብለዋል። ማህበሩ ለበርካታ ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረና…

Read More