የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ።
የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሴቶች የልማት ኅብረት የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በኅብረቱ አደረጃጀት ተግባርና ዝርዝር ኃላፊነት ላይ ሰነድ ያቀረቡት የክልሉ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሪት ለምለም አምሳሉ፥ አደረጃጀቱን በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ገልጸዋል። ለሁለንተናዊ ልማት እና ማህበረሰብ…
