Trendings

በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የጸደቀዉ የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1362/ 2017 የጤና ባለሙያዎችን የረጅም ግዜ ጥያቄ የሚመልስ ነዉ።

በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የጸደቀዉ የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1362/ 2017 ከጤና አገልግሎትና አስተዳደር ጋር ተያይዞ ከሀረብረተሰቡና ከጤና ባለሙያዎች የሚነሱ ተገቢ የሆኑ ብዙ ጥያቄዎችን በአግባቡ ለመመለስ ትልቅ መሰረት የጣለና ብዙ ማነቆዎችን ለመፍታት የሚያስችል ነዉ። ከነዚህም ዉስጥ ሁለት ዋና ዋና ጉዳዮችን ብቻ እንኳን ብናይ:- 1/ የጤና ዘርፍ ሰራተኛ መብት በሚደነግገዉ አንቀጽ ስር የጤና…

Read More

sd

ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ኢኮኖሚያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና ዓለም ባንክ የጸደይ ወቅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከፈረንሳይ ግምጃ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መካከል ያለው የኢኮኖሚ ግንኙነት ያለውን ስትራቴጂካዊ ፋይዳ በማስመልከት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ውይይቱ ሀገራቱ የልማት ትብብራቸውን ማሳደግ፣ የማክሮኢኮኖሚ ትብብር ስለሚያድግበት ሁኔታ…

Read More

የጸረ_ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ በትምህርት ቤት ደረጃ በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ አንዳንድ አስተያዬት ሰጪዎች ጠየቁ ።

የጸረ_ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ በትምህርት ቤት ደረጃ በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ በበዓሉ ተሳታፊ ተማሪዎች ጠይቀዋል። በክልሉ አለምአቀፍ የሙስና ቀን በተከበረበት የተገኙ ተማሪዎች ሙስናን ለመከላከል በትምህርት ቤት ደረጃ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ብለዋል ። ተማሪ በእምነት አትርሳው፣ ተማሪ ኤርሚያስ ቆጭቶና ተማሪ መልካሙ በለጠ ከሸኮ፣ከጉራፈርዳ እና ከሚዛን አማን ከተማ ካሉት ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ሲሆኑ ሙስናን ለመከላከል በትምህርት ቤት ደረጃ…

Read More

ሆስፒታሉ ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሲቲስካን ማሽን አስገባ።

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ 85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን የሲቲስካን ማሽን አስገብቷል። የሲቲስካን ማሽኑ ወደ ሆስፒታሉ መምጣት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ይቀርፋል። ሆስፒታሉ ከ 2 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ተገልጋዮች አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን የማሽኑ መገዛት ካለው የተገልጋይ ቁጥር አንጻር አስፈላጊ ነው ተብሏል። የዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር እርቅይሁን ጳውሎስ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት የነገው ቀን ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ትናንትን በመጠቀምና በማረም፣ ዛሬ ላይ ተግተን በመሥራት፣ ነገን እጅግ የተሻለ ለማድረግ ተነሥተናል፡፡ በአናሎግ ዘመን የነበሩ ችግሮች በዲጂታል ዘመን አይደገሙም፡፡ ነገ “ዲጂታል ኢትዮጵያ” ፕሮጀክት ከመሆን አልፎ ባህል ይሆናል፡፡ ንግድ እና አገልግሎታችንን በማቀላጠፍ፣ መረጃዎቻችንን ተደራሽ በማድረግ፣ አንድ ሰው አንድ እንዲሆን በማስቻል፣ የፋይናንስ ሥርዓታችንን ይበልጥ ተደራሽ…

Read More

በዳውሮ ዞን የሚገኘው የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ ለኢንቨስትመንት በር ከፋች መሆኑ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን ባለፈው ጥር ወር ተመርቆ ወደ ሥራ የገባው የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለአካባቢው የኢንቨስትመን ፍሰት በር ከፋች መሆኑ ተገልጿል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው የኢቲ-ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለበርካታ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሩንም የዳውሮ ዞን ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ አስታውቋል። የመምሪያው ኃላፊ ኃይሌ ዱባለ የድንጋይ ከሰል ግብዓት…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያዩ

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል። ክቡር አቶ አደም በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደም በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ መስኮች ዘመናትን የተሻገረ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው። ዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ትልቅ የልማት አጋር መሆኑን ጠቁመው የኢትዮጵያ የልማት እና የሪፎርም አጀንዳ እንዲሳካ ዩናይትድ ኪንግደም ለምትሰጠው ድጋፍም…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ትብብር እና የኃይል ትስስር ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመገንባት ተምሌት ከመሆን ባለፈ ለቀጣናዊ ትብብር እና የኃይል ትስስር ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የተባበረ ክንድና በይቻላል መንፈስ እውን መሆኑ ይታወቃል። ይህም ኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ ጎረቤት ሀገሮችን ጭምር በኃይል አቅርቦት ተደራሽ በማድረግ ለአፍሪካ አንድነትና ትስስር ያላትን ሚና…

Read More

በፓርቲያችን አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት በክልሉ ተጨባጭ ውጤቶች እየተመዘገበ ይገኛል። አቶ መንግስቱ መኩሪያ

በፓርቲያችን ብልጽግና አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት በክልሉ ተጨበጭ ውጤቶች እየተመዘገበ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መንግስቱ መኩሪያ ገለጹ። የቅ/ጽ/ቤት የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መንግስቱ መኩሪያ በክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2016 ዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። የክልሉ ህዝብ በሀገራዊ ለዉጥ እና በመንግስት የሪፎሪም ፕሮግራሞች ላይ…

Read More

አመራሩ የንቅናቄው አጀንዳዎች ፋይዳን በመገንዘብ በላቀ ዝግጁነት መፈጸም ይገባል። አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በብልጽግና ፓርቲ መሪነት እየተከናወኑ ያሉ የንቅናቄ አጀንዳዎች አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ውይይት በአመያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፥ በየደረጃው ያለው አመራር የንቅናቄው አጀንዳዎች ፋይዳን በተገቢው በመገንዘብ በላቀ ዝግጁነት መፈጸም እንደሚጠበቅበት ተናግረዋል። ዘርፍ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውና ሀገራዊ ፋይዳቸው የላቁ አጀንዳዎች በክልሉ የብልጽግና…

Read More