Trendings

የኢትዮጵያ ማንሰራራት ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ጋር የተሳሰረ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

የኢትዮጵያ ማንሰራራት ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ ማንሰራራት ጋር የተሳሰረ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር የሰራተኞች ቀን በዓል ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ የኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር የኢትዮጵያውያን የአሸናፊነት ውጤት ነው ብለዋል፡፡ የኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር የኢትዮጵያ ወጪና ገቢ ንግድ ዋና መተላለፊያ መስመር መሆኑን ጠቅሰው፥ መስመሩን ተከትለው በርካታ ከተሞች መቆርቆራቸውንና…

Read More

ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ውጤታማ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ተቋም መገንባት ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለፀ

“የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ሚና ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በሸካ ዞን የሚገኙ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን አመራሮችና ሠራተኞች ጋር ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ የውይይት መድረክ በማሻ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የዕለቱ የክብር እንግዳ የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ በመክፈቻ ንግግራቸው ሚዲያ በፖለቲካው፣ ኢኮኖሚዊና በማህበራዊ ዘርፎች ውጤታማ ለውጥ እንዲመዘገብ እንዲሁም አካባቢን በማስተዋወቅና መላው ህዝብ የልማት…

Read More

በቦንጋ ከተማ የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን የደቡብ ምዕራብ ክልል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በይፋ ተጀመረ

በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) በተገኙበት በቦንጋ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤቱን መርቀው በከፈቱበት ወቅት የማስተባበሪያው ስራ እንዲጀመር አስተዋፅኦ ያደረጉ አካላትን አመስግነዋል። በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክትም የማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ መከፈት የሚዲያ ተደራሽነትን እንደሚያሰፋ ጠቅሰው፤ በተለይም ከዚህ ቀደም የቀጥታ ስርጭት ለማካሄድ ከሃዋሳ ሚደረግ የወጪና የሰው…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለክልሉ ምክር ቤት የ2017 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ማቅረባቸውን ቀጥለዋል ፡፡

ርዕሰ መስተዳድሩ ባቀረቡት ሪፖርት በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎች ው ጤታማ መሆናቸውን አብራርርዋል ፡፡በዚህም ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ፡- በዋና ዋና የአዝርዕት ሰብሎች በመኸር፣ በበጋ መስኖ እና በበልግ ወቅት 745,090.5 ሄ/ር ማሳ በዘር ተሸፍኗል፡፡ በበጀት ዓመቱ 20 ሚሊየን 632 ሺህ 359 ኩንታል ምርት ተሰብስቧል፡፡ በበጋ መስኖ ስንዴ 5,017 ሄ/ር መሬት በዘር በመሸፈን 149 ሺህ106 ኩንታል…

Read More

በ2016 በጀት ዓመት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋግጡ የልማት ስራዎች ተሰርተዋል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከምክርቤቱ አባላት ለተነሱላቸው አስተያየቶችና ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበና ጉባኤ በሁለተኛው ቀን ውሎ በተነሱ የአስፈጻሚ ተቋማት አፈጻጸም ሪፖርት ላይ በተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከምክርቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት…

Read More

ክልሉ ከ41 ሺህ ቶን በላይ የቅመማቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ41 ሺህ ቶን በላይ የቅመማቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቡና፣ ሻይ እና ቅመማቅመም ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በክልሉ ከ90 ሺህ ሔክታር በሚልቅ መሬት ላይ የቅመማቅመም ምርት እየለማ መሆኑን የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አሥራት መኩሪያ ተናግረዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ ከ56 ሺህ ቶን በላይ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ መታቀዱን አውስተው፤ ባለፉት…

Read More

የ4 ክልሎች የጋራ ሃብት የሆኑ የልማት ድርጅቶች አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች፣ የደቡብ ኢትዮጵያ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና የሲዳማ ክልሎች የጋራ ሃብት የሆኑ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አፈጻጸምና አጠቃላይ ተቋማቱ ያሉበትን ደረጃ የሚገመግም የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በቀድሞው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ተቋቁመው የነበሩ እና አራቱም ክልሎች ሲደራጁ የጋራ ሃብት ሆነው እንዲቀጥሉ የተወሰኑ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አፈጻጸም ነው እየተገመገመ የሚገኘው፡፡ የደቡብ…

Read More

በክልሉ በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ከታቀፉት የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል 15206 የሚሆኑት ከተረጂነት ተላቀው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን እንዲችሉ ተደርጓል፦ዶ/ር ለማ መሠለ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም 5 “ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በሚል መርህ የሚሸጋገሩ ተረጂዎች ክልላዊ የምረቃ መርሃግብር በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ ወረዳ ደነባ ቦላ ቀበሌ ተካሂዷል። በክልሉ በልማታዊ ሴፍትኔት ከታቀፉ 23669 የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ 15206 (64.3%) የሚሆኑት ከተረጂነት ተላቀው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ከመቻል ባለፈ ለአገር የኢኮኖሚ ዕድገት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ መደረጉን…

Read More

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ባለፋት ሶስት ቀናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስሰጥ የነበረው አመራር አቅም ግንባት ስልጠና ተጠናቀቀ።

“ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መርህ ቃል ለክልሉ አመራሮች በተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና የክልሉ አጠቃላይ አመራር እንዲሁም የዞን፣ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አስተባባሪዎች ተሳትፈዋል። ስልጠናው በአመራሩ ዘንድ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በመፈጠር፤ አመራሩ በእያንዳንዱ ተግባር ላይ ፍጥነትና ፈጠራ በማከል ለክልሉ ሁለንተናዊ ለውጥ አስተዋጽኦ እንዲያበርክት የሚያዘጋጅ መኾኑን ነው ተሳታፊዎች የገለጹት። አመራሩ በስልጠናው ያገኘውን የጽንስ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ ልምድ በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ የሥራ ተነሳሽነትን የሚፈጥሩ ልምዶችንና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክልሎች የሚገኙ የሥራ ሪፖርቶችን ለሌሎች የተነሣሽነት ምንጭ እንዲሆኑ ሲያጋሩ መቆየታቸውንና ላለፉት ሰባት ዓመታት ለየት ባለ መንገድ ግልጽነትና ተደራሽነትን በማለም የኮሙኒኬሽን ስራው መከናወኑን ጽ/ቤቱ አስታውቋል፡፡ በዚህ ሂደት የክልሎች የሥራ ለውጦች…

Read More