የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም(FSRP) ጋር በመሆን በግብርናው ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የሚደገፍ የጎጀብ እና ታርጫ ምርምር ንዑስ ጣቢያዎች የመስኖ ጥናትና ዲዛይን ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ አማኑኤል አለሙ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) ከተቋሙ ጋር በመቀናጀት በክልሉ በሚገኙ…
