Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የሴክተር ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉት መዋቅሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር የሴክተር ጉባኤውን በቦንጋ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዘርፉ በክልሉ ቀላል የማይባል የቆዳ ስፋትና…

Read More

ሴቶች ሀገረ መንግስት በመገንባት ሂደት ውስጥ ያላቸውን ሚና አጠናክረው ሊወጡ ይገባል፦ አቶ ነጋ አበራ

ሴቶች ሀገረ መንግስት በመገንባት ሂደት ውስጥ ያላቸውን ሚና አጠናክረው ሊወጡ ይገባል ሲሉ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኀላፊ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቦንጋ ማዕከል ክልል ተቋማት የሴቶች ሊግ መሰረታዊ ድርጅት የአንደኛ ሩብ ዓመት የአባላት ኮንፈረንስ መድረክ እየተካሄደ ነው። የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና በሚል መሪ ሀሳብ የመሰረታዊ ድርጅት…

Read More

በኃይማኖት ተቋማትና በመንግስት መካከል ያለውን መተማመንና ትብብር በማጠናከር ለሠላም እሴት ግንባታና ለልማት ስራዎች ያላቸውን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ”የመደመር መንግስት እና የሃይማኖት ተቋማት” በሚል መሪ ሃሳብ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን የኃይማኖት መሪዎች ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ አንድድነት አሸናፊ በእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸው የለውጡ መንግስት ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት በማጠናከር የአካባቢውን ሠላም እና ልማት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። የሃይማኖት ተቋማት…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ የተመሠረተበት 5ኛ ዓመት ክብረ በዓል ተከበረ

የክልል ተቋማት የቦንጋ ማዕከል የአስተዳደር ዘርፍ መሠረታዊ ድርጅት አመራሮችና አባላት ብልፅግና ፓርቲ የተመሠረተበት 5ኛ ዓመት ክብረ በዓል አክብረዋል። በክብረ በዓል አከባበር ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፈ አቶ ነጋ አበራ ለመላው ለፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች እንኳን ለፓርቲያችን 5ኛ ዓመት ክብረ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን ። ፓርቲያችን ብልፅግና ፓርቲ…

Read More

ለህብረት ስራ ማህበራት እና የዩኒየኖች በታክስ አሰባሰብና አስተዳደር ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክቱትን ድርሻ ማላቅ እንደሚገባ ተገለፀ።

የፌደራል ገቢዎች ሚንስተር ጂማ ቅርንጫፍ ከክልሉ ገቢዎች ቢሮና ኅብረት ስራ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ ዩንየን ቦርድ ሰብሳቢዎች፣ስራ አስኪያጆች እንዲሁም ባለሙያዎች በታክስ አስተዳደር አዋጆችና ድንጋጌዎች ላይ ግንዛቤ ለማሳደግ ያለመ ስልጠና ነክ የውይይት መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። የዕለቱ የክብር እንግዳ እና የክልሉ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቀበሌ መንገሻ ባስተላለፉት መልእክት፣መንግስት ገቢን በተለያዩ…

Read More

መንግስት የዜጎችን ህይወት ትርጉም ባለው ሁኔታ በሚቀይሩ ጉዳዮች ላይ በትኩረት እየሰራ ነው ፦ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ የተገነባውን የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከልና በወረዳው የተገነባውን የአስተዳደር ህንፃ መርቀው ከፍተዋል። በማሪ ማንሳ ወረዳ ማሪ ከተማ የተገነባው የቁም እንስሳት የግብይት ማዕከል በአካባቢው ካለው የእንስሳት ዕምቅ ሀብት የሚመነጨውን ኢኮኖሚ በአግባቡ ለመጠቀም የሚያግዝ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል። አካባቢው በእንስሳት ሀብት፣ በእርሻና…

Read More

በክልሉ ጥራትና ብቃት ያላቸውን መምህራን አሰልጥኖ ወደ ስራ ለማሰማራት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ቢሮ ገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ ጥራትና ብቃት ያላቸውን መምህራን አሰልጥኖ ወደ ስራ ለማሰማራት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ገልጸዋል። ትምህርት ቢሮው ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ ጋር በመተባበር በ2017 የትምህርት ዘመን በዲፕሎማና በሰርተፍኬት መርሃግብር 730 ዕጩ መምህራንን ተቀብሎና በብቃት አሰልጥኖ ወደ ስራ…

Read More

ዘላቂ የህዝብ ጥቅም እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት ተደርጎ መስራት እንዳለበት ተገለጸ

የክልሉ የሱፐርቪዥን ቡድን በምዕራብ ኦሞ ዞን የድጋፍ እና ክትትል ሥራዎች የማጠቃለያ ግብረ መልስ ሰጥተዋል። የድጋፍ እና ክትትል በመንግሥት እና በፓርቲው የተሰሩ ሥራዎች ጥንካሬዎች እና ጉድለቶች በማረም ለለውጥ መትጋት እንደሚገባ ተገልጸዋል። በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ የምክር ቤት አባል እና የክልሉ ሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ እንደተናገሩት የድጋፍ እና ክትትል ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ዞን…

Read More

በመሠረተ ልማት ዘርፍ በክልሉ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ።

የተከናወኑ ተግባራትን ለምክርቤቱ ያቀረቡት ርዕሰ መስተዳድሩ በመሠረተ ልማት ስራዎች የሚያበረታቱ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል ። መንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች፤ በሚዛን ዲስትሪክት 56 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ለመስራት ታቅዶ 3 ፕሮጀክቶች (25 ኪ/ሜ)፣ በታርጫ ዲስትሪክት 50ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ለመስራት ታቅዶ 2 ፕሮጀክቶች (38 ኪ/ሜ) እንዲሁም በቦንጋ ዲስትሪክት ከ (542ኪ.ሜ) የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ውስጥ 72 ኪ.ሜ ለመስራት…

Read More