Trendings

በቀጣናው የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለሚደረጉ ጥረቶች ድጋፍ ይደረጋል -ኢጋድ

በቀጣናው የምግብ ዋስትናን፣ የግብርና ምርታማነት ለማረጋገጥ ለሚደረጉ ጥረቶች ድጋፍ እንደሚያደርግ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አስታወቀ። የኢጋድ የመስኖ ስትራቴጂ ጥናት ማረጋገጫ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ሲሆን በመድረኩ የቀጣናው አባል ሀገራት ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛሉ። በኢጋድ የኢኮኖሚ ትብብር እና ቀጣናዊ ትስስር ዳይሬክተር ሞሄለዲን ኤልቶሀሚ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ቀጣናው ተደጋጋሚ ድርቅንና የውሃ አቅርቦት ችግሮችን እየተጋፈጠ…

Read More

በቱርክ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም አገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ግብዣ ዛሬ ምሽት በአንካራ ውይይት አድርገዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ውይይቱን ካደረጉ በኋላም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። መሪዎቹ በመግለጫቸውም፤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ የባሕር ዳርቻ…

Read More

ታሪክና ባህልን በማልማት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ሚና መጠናከር እንደለበት ተጠቆመ።

የካፈቾ ብሔር የዘመን መለወጫ (ማሽቃሬ ባሮ) በማስመልከት በተዘጋጀው የካፌቾ፣ የናይ እና የጻራ ብሔር ብሔረሰቦች የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም ተሳታፊዎች የካፋ ታሪክና ባህልን በማልማት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ሚና መጠናከር እንደለበት አንስተዋል። በቦንጋ ከተማ በተካሄደው የካፈቾ፣ የናይ እና የጻራ ብሔር ብሔረሰቦች የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በካፊ ኖኖ፣ በናይ እና በጻራ ቋንቋና ባህል ላይ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች በምሁራን…

Read More

ወንጀለኞችን ተጠያቂ ከማድረግ ባለፈ በሙስና ወንጀል የተመዘበረ ሀብትን ማስመለስ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቤተልሔም ዳንኤል ተናገሩ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ፣ ፖሊስ ኮሚሽን፣ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና ኦዲት ቢሮ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ውይይት በቦንጋ ከተማ እያደረጉ ነው። የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቤተልሔም ዳንኤል የሙስና ወንጀል የህዝብንና የመንግስትን ኃላፊነት ባልተገባ መልኩ በመጠቀም የሚፈጸም በመሆኑ ውስብስብና ለምርመራ አስቸጋሪ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ይህ ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተራቀቀ የመጣ በመሆኑ የመከላከሉና ወንጀለኞችን ተጠያቂ የማድረጉ ስራን ተቋማት…

Read More

በቀጣይ ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገፅታ እና ለኤክስፖርት እምርታ የሚንዘጋጅበት ጊዜ ሊሆን ይገባል ተባለ

በቀጣይ ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገፅታ እና ለኤክስፖርት እምርታ የሚንዘጋጅበት ጊዜ ሊሆን ይገባል ተባለ ጳጉሜን 3 ቀን “እመርታ ለዘላቂ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። ብልጽግና ሀገራዊ ፓርቲ ሆኖ ከተመሠረተ ወድህ የፖለቲካ ልምምዶችን ሊቀይር በሚችል መልኩ የኢትዮጵያ ልዩ ቀመር በሆነው ጳጉሜ ቀናት በሽግግር መልኩ ልዩ ትርጓሜ በመስጠት እያከበረ መምጣቱ ይታወሳል።…

Read More

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ ነው

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ አልሚ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ እንደሚገኝ የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ራዴክ ሩበሽ ገለጹ። የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ ታሪካዊ ግንኙነትም በሁሉም መስክ የትብብር አድማሱን እያሰፋ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የኢትዮ-ቼክ ሪፐብሊክ የፖለቲካል ዲፕሎማቲክ ግንኙነት እ.አ.አ ከ1918 ጀምሮ በታሪካዊ ወዳጅነትና ትብብር እየጎለበተ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ። የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር…

Read More

በሸካ ዞን ‎ብልጽግና ፓርቲን ወክለው በማሻና ቴፒ ምርጫ ክልሎች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ይፋ ተደርገዋል።

‎በዚህ መሠረት ‎አቶ አዝመራ አንደሞ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዕጩ ሆነው የቀረቡ ሲሆን፦ ለክልል ምክርቤት ‎1.አቶ የሺዋስ ዓለሙ ‎2. ዶ/ር አብይ አንደሞ ‎3.አቶ አበበ ማሞ 4. ዶ/ር መስፍን ወዳጆ ‎5.ወ/ሮ መዓዛ ካመቶ 6.ወ/ሮ ትግዕስት ከበደ ‎7.አቶ አበበ ወልደ ‎8.አቶ ግርማ ሽፈራው ‎9.ወ/ሮ ፀሐይነሽ አበራ ‎ በቴፒ ምርጫ ክልል ‎ ‎አቶ ተስፋዬ እንዳሻው ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዕጩ…

Read More

አሰባሳቢ ትርክቶችን በማጎልበት በህዝቦች መካከል አብሮነትንና አንድነትን ለማጠናከር ይሰራል – ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ

አሰባሳቢ ትርክቶችን በማጎልበት በህዝቦች መካከል አብሮነትንና አንድነትን ለማጠናከር እንደሚሰራ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያዘጋጀው ”አብሮነት ስለ ኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት በሐረር ከተማ ተካሄዷል። በመድረኩም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ የባህል፣ የስፖርትና ማህበራዊ ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቅሰሙ ማሙና በምክር ቤቱ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቴ አለነን ጨምሮ ምሁራን፣ የኪነጥበብና…

Read More

የገጠር መሬት ይዞታ ማረጋገጥ በርካታ ፋይዳዎች ያሉት መሆኑን ባለሙያዎችና ባለይዞታዎች ገለፁ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ፣ በዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም (CALM) ድጋፍ ሁለተኛ ደረጃ የገጠር መሬት ምዝገባ፣ ማረጋገጥና የባለቤትነት ማረጋገጫ የካርታ ስርጭት ተግባር እየተከናወነ ይገኛል። አርሶአደር ገባነሽ ኬሮ እና አንጉቱ ኡራቾ በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ፣ የአንጊዮ ቆላ ቀበሌ ነዋሪዎች ሲሆን፥ ማሳቸው የ2ኛ ደረጃ የገጠር መሬት ልኬት ተከናውኖ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መቀበላቸውን ይናገራሉ። የይዞታ ማረጋገጥ…

Read More