Trendings

ርዕሰ መስተዳድሩ ለምክርቤቱ አባላት ባቀረቡት የ6 ወራት የአፈጻጸም ሪፖርት በመሠረተ ልማት ዘርፍ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል የሚከተሉትን ነጥቦች አንስተዋል ፡፡

የአርብቶና ከፊል አርብቶ አደር ልጆችን በሆስቴሎች 179 ተማሪዎች ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ መሆናቸው በአርብቶ አደር አካባቢ የሚታየውን የተማረ የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ በመጀመሪያ ዲግሪ 116 እና በዲፕሎማ 42 ተማሪዎች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ መሆኑ በአነስተኛ የመጠጥ ውሃ ስራዎች የምንጭ ግንባታ ቤሮ ወረዳ ሲሪት ቀበሌ፣ ሜ/ሻሻ ወረዳ ቂራ ቀበሌ፣ ሜ/ሻሻ ወረዳ ጎሪነሱ ቀበሌ፣ ሜ/ሻሻ ወረዳ ቦኡት ቀበሌ 100% የተጠናቀቁ…

Read More

ቀጣዮቹ 90 ቀናት የአምስት ዓመቱ ዕቅድ አፈጻጸም የሚለካባቸው ወሳኝ ምዕራፍ በመሆናቸው በልዩ ትኩረት ሊመሩ ይገባል፦ ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የመንግሥት እና የብልፅግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ቀጣዮቹ ዘጠና ቀናት በአምስት ዓመቱ ለህዝቡ የተገባ ቃል አፈጻጸም የሚመዘንበት በመኾኑ በልዩ ትኩረት ሊፈጸም እንደሚገባ አሳስበዋል። በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት በክልሉ በሁሉም መስኮች ካለፉት ዓመታት…

Read More

“ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር ናት።

“ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር ናት። ኢትዮጵያ ከፍተኛ ኢኮኖሚ፣ የሕዝብ ብዛት እና የዘመነ ሰራዊት ያላት ሀገር ናት። የማንሰራራት ጉዟችን እንዳይስተጓጎል ከሁሉም ጎረቤቶቻችን ጋር በሰላም መኖር እንፈልጋለን። ባለፉት ሰባት ዓመታት አንድም ግጭት ከጎረቤት ሀገራት ጋር አላደረግንም። በትብብር አብሮ ማደግ ነው ፍላጎታችን። ሰላማችንን የሚያሰጋ ነገር ካለ ግን ኢትዮጵያ ራሷን ለመከላከል በቂ አቅም አላት። ኢትዮጵያን ለማበልፀግና ለማጽናት የሚያበቃ በቂ አቅም…

Read More

ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው፡ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ ለ37ኛው አፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የዘገባ ሽፋን ለመስጠት ፈቃድ አግኝቶ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱን አስታውሰዋል፡፡…

Read More

የታክስ ማጭበርበር ወንጀልን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲጠናከር ተጠየቀ

​የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ገቢዎች ቢሮ የታክስ ማጭበርበር ወንጀልን ለመዋጋትና የህግ ማስከበር ስራን ለማጠናከር ያለመ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። ​በመድረኩ ላይ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትልና የህግ ማስከበር ዘርፍ ሃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ እንደገለጹት፤ የታክስ ማጭበርበር ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። ይህንን እንቅስቃሴ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግም የባለድርሻ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፋር ክልል የሚገኙ የግብርና እና የኢንደስትሪ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አፋር ክልል በመገኘት የክልሉን የግብርና እና የኢንደስትሪ አቅሞች የሚያሳዩ ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸው ከስድስት ወራት በፊት ምርት የጀመረውንና 15 ቶን በሰዓት የሚያመርተውን የአዮዳይዝድ ጨው ማምረቻ ምልከታን ያካተተ መሆኑም ተገልጿል። በተጨማሪም በአፋር ክልል የተሳካ የበጋ ስንዴ ምርት እየተካሄደበት ያለውን ልማት ሥራ እና የአይሮላፍ መኖ ባንክ…

Read More

በክልሉ የሚገኙ ህብረት ስራ ማህበራት ተወዳዳሪና ተጽዕኖ ፈጣሪ እንዲሆኑ አሰፈላጊው ድጋፍ ይደርጋል፦ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የህብረት ስራ ልማት ኤጀንሲ <<የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም የህብረት ስራ ማህበራት ለኢትዮጵያ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በንቅናቄ መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ የህብረት ስራ ማህበራት ድንበር ተሻጋር፤ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና ህዝቡ የሚፈልገውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የማህበራትን አደረጃጀት ሪፎርም…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተማሪዎች ምዝገባ ከፊታችን ነሃሴ 19/2017 ዓ. ም በይፋ ይጀመራል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተማሪዎች ምዝገባ ከፊታችን ነሃሴ 19/2017 ዓ. ም በይፋ ይጀመራል። የተማሪዎች ምዝገባ በወቅቱ ማካሄድ የመማር ማስተማር ስራውን ለማስጀመር እንደሚያግዝ ተገልጿል። የ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ስራውን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ለማስጀመር በክልሉ ባሉ ሁሉም ትምህርት ቤቶች የፊታችን ሰኞ በቀን 19 የተማሪዎች ምዝገባ እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

Read More

የኢትዮጵያን የአየር ክልል በብቃት መጠበቅ የሚያስችል አየር ኃይል መገንባቱ ተመላከተ

24 ሰዓት የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ መጠበቅ የሚያስችል አየር ኃይል መገንባቱን የአየር መከላከያ መሣሪያዎች ጥገና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ኮሎኔል ተሾመ ባጫ እንደገለጹት÷ አሁን ላይ የአየር ኃይሉ የማድረግ አቅም ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍ ብሏል፡፡ አየር ኃይሉን በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችና በሰለጠነ የሰው ኃይል በማደራጀት ረገድ አበረታች ሥራ መከናወኑንም ነው ያመላከቱት፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የአየር ኃይሉን ግዳጅ…

Read More

ሴቶችን በኢኮኖሚያዊ፣ በማህበራዊና በፖለቲካ ንቁ ተሳታፊ በማድረግ የሴቶችን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንዲቻል ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ የታርጫ ማዕከል መሠረታዊ ድርጅት ኮንፍራንስ አካሂዷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሴቶች ሊግ ኃላፊ ወ/ሮ ሰብሌ ፀጋ አየለ እንደገለጹት የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ በገነባቸው ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተግባራት ላይ በተደራጀ መንገድ ሴቶች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ለማስቻል እየተሰራ ይገኛል። በተለይም ሴቶች በሁሉም ዘርፎች በሚያካሂዱት ተግባር ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ለስትራቴጂክ ዕቅድ…

Read More