ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ኬንያ ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ኬንያ ገቡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካን ቡድናቸው በ24ኛው የCOMESA የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ናይሮቢ፣ ኬንያ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ኬንያ ገቡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካን ቡድናቸው በ24ኛው የCOMESA የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ናይሮቢ፣ ኬንያ ገብተዋል።
የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ ተገቢና ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በኢትዮጵያ የኖርዌይ እና የባንግላዲሽ አምባሳደሮች ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በቅርቡ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ኢትዮጵያና ቀይ ባሕር በሕግ፣ በመልክዓምድር፣ በታሪክና ሌሎች መለኪያዎች ሊነጣጠሉ እንደማይችሉ ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ስቲያን ክሪስቴንሰን እና በኢትዮጵያ የባንግላዲሽ አምባሳደር ኤር ቫይስ ማርሻል ሲትዋት ናይም ለኢዜአ…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትየምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በጀት ድጋፍ የተከናወኑ የግብርና ምርምር ስራዎች ዓመታዊ ክልላዊ የግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ በእንስሳት እርባታ ዘርፍ በተከናወኑ የምርምር ስራዎች መካሄዱ ተጠናክሮ ቀጥሏል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ አማኑኤል ዓለሙ እንዳስታወቁት፣ በምርምር ሂደት ውስጥ በግብርና ዘረፍ ላይ ያሉ ማነቆዎችን በመፍታት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የምርምር…
የካፋ ዞን ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ሥራዎችን አፈጻጸም በመገምገም የቀጠይ ትኩረት አቅጣጫ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይትና የምክክር መድረክ አካሂዷል። የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊው አቶ ታከለ ታምሩ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ ከነዚህም መካከል የፓርቲ የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የአመራር እና የአባላት ሁኔታ፤ ከመንግስት ሥራዎች አኳያ የግብርና…
የክልሉ መንግስት ለህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ ለመሰጠት ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝም ተብራርቷል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዳውሮ ዞን የታርጫ ከተማ ከፈርጅ ሶስት ወደ ፈርጅ ሁለት ያደገበት ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሂዷል። በመርሃግብሩ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ሀላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል የክልሉ መንግስት ለህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው በብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት በተቀመጡ አቅጣጫዎች መሠረት ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ያሉት አመራሮች የግምገማና የምዘና መድረክ በጥብቅ ዲስፕሊን በመምራት አመራሩን በተገቢው መመዘን መቻሉን አስታውሰዋል። ግምገማው የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን መነሻ በማድረግ የ2018 የፓርቲና…
የክልሉ መንግስት በክልሉ ያለውን እምቅ አቅምና ጸጋ ወደ ሚጨበጥ ሀብት ለመቀየር በተጨባጭ ዕቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ብሔረሰቦች ምክርቤት ምክትል አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መሰለ ከበደ ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የብሔረሰቦች ምክርቤት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በተከበሩ አቶ…
የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በመተባበር አዲስ ተሻሽለው በወጣው ካሳ አዋጅ ላይ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነዉ። የስልጠናዉን መድረክ የከፈቱት በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሀገራዊ የተቀናጀ የመሠረተ ልማት ሥራአስፈጻሚ አቶ ተዎድሮስ ተገኝ እንዳሉት፣ መድረኩ አዲስ በተሻሽለው የካሳ አዋጅ፣ በክልሉ ለሚከናወኑ የፌዴራል መንገድ…
ኢትዮጵያ ያዘጋጀችው ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፍቷል። ይህንን ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፈረንስ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም እና የመሀመድ ቢን ዛይድ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ዶክተር ከሊፋ ሙባረክ ከፍተውታል። በኮንፈረንሱ ላይ ከ16 ሀገራት የተውጣጡ የሃይማኖት አባቶችና የተቋማት መሪዎች እየተሳተፉ ነው። ኮንፈረንሱ በልዩ ልዩ መርሀ ግብሮች እስከ ነገ…
ግብርና የህብረተሰቡ ኑሮ መሠረትና የኢኮኖሚ ዘርፍ ትልቅ አቅም ነው :: ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በኢፌዴሪ ግብርና ሚኒስቴር እና በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ትብብር የተዘጋጀ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የግብርና ፍኖተ ካርታ ጥናት ሰነድ ርክክብ ተደርጓል ። በጥናት ሰነዱ ርክክብ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ግብርና…