የፖለቲካ ፓርቲዎች ግኑኝነት መጠናከር የፖለቲካ ልምምድ መሻሻል ውጤት ነው፦ አቶ ሰለሞን አየለ
የፖለቲካ ፓርቲዎች እርስበርስ ግኑኝነት መጠናከር የፖለቲካ ልምምድ መሻሻል ውጤት መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢና የካፋ አረንጓዴ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሰለሞን አየለ ገለጹ። በክልሉ ህጋዊ ፍቃድ አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ጥምረት ምክር ቤት አባላት በካፋ ዞን ሸሾንዴ ወረዳ የተሰሩ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውሮ እየጎበኙ ይገኛል። የፖለቲካ ፓርቲዎች እርስበርስ…
