Trendings

ምክር ቤቱ የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገም፣ ክፍተቶች በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እያስቻለ ነዉ:-የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና አፌጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ÷ ምክር ቤቱ ባለፊት የበጀት ዓመት ስድስት ወራት የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገምና ክፍተቶችን በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የበኩሉን ሚና መወጣቱን ገልጸዋል። የታችኛው…

Read More

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርት ዘርፍ በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ሀገራቱ በሚኖራቸው ትብብር በትምህርት ዘርፍ ሊሠሩባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ሚኒስትሩ አብራርተዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋርም በትብብር መሥራት የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ አለ ማታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባዔና የምክክር መድረክ ተካሄደ

የክልሉ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት ጠቅላላ ጉባዔና የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄደ። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ደስታ ጥላሁን ፓለቲካ ፓርቲዎች በአገራችን ፓለቲካዊ፥ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ንቁ ተሳታፊ በመሆን በህግ የበላይነት እና በዜጎች ደህንነት በጋራ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመነጋገር ችግሮችን የመፍታት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የሥራ አመራር ቦርድ በ2ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላለፈ

የሥራ አመራር ቦርዱ በአንደኛ አጀንዳነት የተወያየዉ የሚዲያ ኔትወርኩ የ2017 በጀት ዓመት የአስካሁን አፈጻጸም በተመለከተም ተቋምና የሰው ኃይል አደረጃጀት እና ለሥራው አስፈላጊ ግብዓት ማሟላትና በሌሎች ጉዳዮች ላይ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ገምግሟል። ሚዲያ ኔትዎርኩ ተቋማዊ አደረጃጀት ማለትም ብቃት ያለው የሰው ሀይል ማሟላት፣ የፋይናንስ እና በጀት አጠቃቀም፣ ለሥራው አስፈላጊ ግብዓት ማሟላት እንዲሁም ኔትወርኩ በሙሉ አቅም ሥራ እንዲጀምር እየተደረገ…

Read More

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዝቦችን ኢኮኖሚያዊ ችግር በሚፈታ መልኩ እየተገነባ ነው

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ፕሮጀክት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሕዝቦችን ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በሚፈታ መልኩ እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥ ሥራ ኃላፊዎች የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት የፕሮጀክቱ ግንባታ 65…

Read More

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና ወሳኝ ነው – ምርጫ ቦርድ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ገለልተኛ እና የተሳካ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኃይሉ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል። በውይይት መድረኩ ላይ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኃይሉ፤ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከዝግጅቶቹም መካከል ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር…

Read More

4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ላይ የተመዘገቡ ውጤቶች በሌሎች የጤና መደበኛ ተግባራት ላይ ለመድገም መስራት ይገባል፦ አቶ ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ ከክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የ4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ እየገመገመ ይገኛል። ግምገማ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃፊው አቶ ኢብራሂም ተማም የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በክልሉ ሁሉም አካባቢ መሰጠቱን ገልጾ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገው ርብርብ ከ100% ህፃናት መከተቡን በላይ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ተግባሪ ወረዳዎች ጋር የ2016 ዓ/ም በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2017 ዓ/ም እቅድ ዙሪያ ምክክር አድርጓል ።

በሰቆጣ ቃልኪዳን የህጻናት መቀንጨር ከምግብ ስርአት ጋር ተያይዞ በርከት ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የክልሉ መንግስት ከ11 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መመደቡም ታውቋል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ተግባሪ ወረዳዎች ጋር የ2016 ዓ/ም በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2017 ዓ/ም እቅድ ዙሪያ በሚዛን አማን ከተማ ምክክር አድርጓል ። በክልሉ ጤና ቢሮ…

Read More

በግንባታ ላይ የሚገኙ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቀዉ ለአገልግሎት እንዲበቁ እየተሰራ ነው፦ኢንጂነር በየነ በላቸው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ወራት 61 የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ከ64ሺ በላይ ህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለ የክልሉ ውሃ፣ ማዕድና ኢነርጂ ቢሮ ገለጸ። የክልሉ ውሃ፣ ማዕድን እና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው የተመራ ልዑክ በቤንች ሸኮ ዞን ሸኮ ወረዳ በግዝመሬት እና ሺሚ ቀበሌዎች በግንባታ ላይ የሚገኘው የንጹህ…

Read More

የታክስ ስወራና ማጭበርበር ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመቅረፍ የክልሉን የገቢ አሰባሰብ አቅም ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ እና የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር በጋራ በመሆን በታክስ ህግ ተገዢነት ዙሪያ ከዞን ገቢዎች መምሪያ ፣ከ6ቱ የዞን ማዕከል ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ የግብር ህግ ማስከበር ዘርፍ ኃላፊ…

Read More