Trendings

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የጉዞ ወኪሎች እና አስጎብኚ ድርጅቶች እውቅና ሰጠ::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የጉዞ ወኪሎች እና አስጎብኚ ድርጅቶች እውቅና ሰጠ። በመርሃ-ግብሩ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዶክተር ዓለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እንዲሁም የተለያዩ የጉዞ ወኪል እና የአስጎብኚ ድርጅቶች ኃላፊዎች ታድመዋል። የእውቅና መርሃ -ግብሩ በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን በዋናነት የቱሪዝም ዘርፍን ማነቃቃት ላይ ዓላማ ያደረገ…

Read More

ህገወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል። አቶ ተመስገን ከበደ።

በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ ለባለድርሻ አካላት እየተሰጠ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት እየሰጠ ነው። በዚሁ ስልጠና ላይ የተገኙት የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ህገ_ወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ _ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል…

Read More

የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ከጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጎን ለጎን አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ አከናወኑ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በቦንጋ ከተማ “ጽዱ ኢትዮጵያን ባህል እናድረግ ” በሚል መሪ ቃል ሁለተኛው ዙር ክልል አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ዘመቻ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የኢፌደሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሚ በጋራ በመሆን አስጀምረዋል። የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ”ከጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጎን ጎን በቦንጋ ከተማ…

Read More

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቦንጋ ከተማ ልዩ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ለማስቀመጥ ቦንጋ ከተማ ገቡ::

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቦንጋ ከተማ ልዩ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ለማስቀመጥ ቦንጋ ከተማ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦንጋ ከተማ ሲደርሱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና ሌሎች የክልልና የካፋ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ማህበረሰብ ደማቅ አቀባበል ተደርጎባቸዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በክልሉ በሚኖራቸው ቆይታ በቦንጋ…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

የዛሬው ቆይታ ከእኛ ጋር ፕሮግራማችን የክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ በሚሰራቸው የስራ ዕድል ፈጠራ፣ በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ እና በአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ እየተከናወኑ ባሉ አጠቃላይ ተግባራት ዙሪያ ከቢሮ ኃላፊ ጋር ጋር ቆይታ አድርገዋል። መልካም ንባብ ! መ/ኮ፡- ስምና ኃላፊነትዎን ቢገልጹልኝ ?ዶክተር አብይ፡, ዶ/ር አቢይ አንደሞ እባላለሁ፤ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ነኝ፡፡መ/ኮ፡- በ2017…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ ሥር አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ፣ የምዕራብ ኦሞ፣ የካፋ፣ የዳዉሮ፣ የቤንች ሸኮ እና የሸካ ዞኖችን አጠቃላይ ገጽታን የሚያሳዩ፤ የካፈቾ ብሔር ባህላዊ ዱሞ ስርዓት፣ የዳውሮ ብሔረሰብ ዱቡሻ ስርዓት፣ የኮንታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ሂንግጫ እና የሸካቾ ብሔረሰብ ለቅሶ ስነ ስርዓት የቃኙ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡…

Read More

በስልጠናው የተገኘውን እውቀት ችግር ፈቺ በሆነ መልኩ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስኖ ልማት ኤጄንሲ ከክልሉ ግብርና ቢሮ እና ከኢፌዴሪ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት ጋር በመተባበር ላለፉት አምስት ተከታታይ ቀናት በውሃ መሳቢያ ፓምፕ አጠቃቀምና ጥገና ላይ በቦንጋ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ ስሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና አጠናቋል። ከክልሉ ስድቱም ዞኖች የተወጣጡ የውሃ መሀንዲሶችና ባለሙያዎች የተሳተፉበት የአሰልጣኞች ስልጠናው በአነስተኛ የውሃ መሳቢያ ፓምፕ አጠቃቀምና ጥገና ላይ የሚታየውን…

Read More

ምክር ቤቱ የ2018 በጀት ዓመት 28.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ የቀረበውን ረቂቅ የበጀት አዋጅ አጸደቀ

ረቂቅ የበጀት አዋጁን የበጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ ለምክርቤቱ አቅርበዋል። የቀረበው በጀት ከክልል ገቢ የሚሰበሰብ፣ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች የገቢ ምንጮች የሚገኝ መሆኑን የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አብራርተዋል ። በዚህም መሠረት ለክልል ማዕከል መ/ቤቶች መደበኛና የካፒታል ወጪ 2.2 ቢሊዮን ፣ ለዞኖች ጥቅል በጀት 23.5 ቢሊዮን ፣ ለክልላዊ ፕሮግራሞች 2.2 ቢሊዮን ፣ ለዘላቂ…

Read More

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት ይጠቅማል፡- የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት የሚጠቅም መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ክልል ፖሊቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ ሀገራዊ ምክክሩ የሀሳብ የበላይነት ለማረጋገጥ የተፈጠሩ ችግሮችን በውይይትና በምክክር መፍታት ጠቃሚ መሆኑን ገልፀዋል፡፡…

Read More

በኮንታ ዞን የተመዘገቡ ውጤታማ የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና የፀጥታ ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በበለጠ ትኩረት ሊከናወኑ ይገባል ተባለ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሱፐርቪዥን ቡድን በኮንታ ዞን በፓርቲና በመንግስት ስራዎች ላይ ለ15 ቀናት ባደረጉት የመስክ ምልከታ አፈፃፀም ላይ ከዞኑ ስራ አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት አድርጓል። ሱፐርቪዥን ቡድኑ “የተቀናጀ ድጋፋዊ ክትትል ለውጤታማ ተግባር አፈፃፀም” በሚል መሪ ቃል በዞን ማዕከል፣ በኤላ ሀንቻኖ፣ በአመያ ዙሪያ እና በጪዳ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ቀበሌዎች የመስክ ምልከታ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል።…

Read More