Trendings

የኢትዮጵያ የስንዴ ልማት ስኬት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው – ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ

ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለተቀሩት የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው አሉ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ። ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በናይጄሪያ አቡጃ እየተካሄደ በሚገኘው 32ኛው የአፍሪኤግዚም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ለማስመዝገብ ብቃት ያለው አመራር መስጠት አስፈላጊ እንደሆነ አንስተዋል፡፡ አፍሪካ አህጉራዊ የግብርና አብዮት እንደሚያስፈልጋት ጠቁመው፥ ለዚህም ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለተቀሩት…

Read More

የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 24ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው ።

በጉባኤው ባለፉት 6 ወራት በመደበኛና በማዘጋጃ ከ1 ቢሊዮን 4 መቶ 92 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ገለጹ። የህዝባችንን የመልካም አስተዳደሪና የልማት ጥያቄዎችን በተገቢው ምላሽ በመስጠት የኢኮኖሚ አቅም ማሳደግ ወሳኝ መሆኑን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ተናግረዋል። በ2017 በጀት ዓመት በመጀመሪያ ግማሽ አመት በመደበኛ እና በማዘጋጃ…

Read More

“ኪሎንጋ “(ተስካር) በሱሪ ብሔረሰብ

“ኪሎንጋ “(ተስካር) በሱሪ ብሔረሰብ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡ ዛሬ ደግሞ በዚሁ አምድ ስር በምዕራብ ኦሞ ዞን የሚገኘውን የሱሪ ብሔረሰብ የሀዘን መግለጫ የሆነውን…

Read More

በክልሉ ስፖርት ከመዝናኛነት ባለፈ ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጠቀሜታው እየጎላ መምጣቱ ተጠቆመ ።

የአላየሁ መላኩ አትሌቲክስ ክለብ ሁለተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ5 ኪሎሜትር ህዝባዊ የጎዳና ላይ ሩጫ በገዋታ ወረዳተካሂዷል ። “አኩሪ አትሌቶችን በማፍራት የሀገራችንን ለውጥ እናረጋግጣለን ” በሚል መሪ ቃል በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በሂንጊዶ ከተማ በተደረገው የጎዳና ላይ 5 ኪሎሜትር ሩጫ ከ300 በላይ ወንዶችና ሴቶች ተሳትፈዋል ። በመርሃግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የወረዳው ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልካም ምኞት መግለጫቸው እንደገለጹት ኢትዮጵያ ብዝሀ ማንነትና ባህሎች ተከባብሮና ተቻችሎ የሚኖሩባት የብዝሃነት ማዕከል መሆኗን በመጥቀስ ከነዚህ ውብ ባህልና ዕሴቶች አንዱ በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የኢሬቻ በዓል መሆኑን ገልጸዋል። ኢሬቻ የክረምት ወራት አልፈው መጸው ሲገባ ፈጣሪ…

Read More

የምግብ ስርዓት ለውጥ ፍኖተ ካርታና ክላስተር 7 ማስተዋወቂያ ስልጠና በቦንጋ ከተማ ተጀመረ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምግብ ሰርዓትና የስርዓተ–ምግብ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት ከአግሪካልቸራል ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት (ATI) ጋር በመተባበር በ“የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን የፍኖተ ካርታ ወርክሾፕ እና ክላስተር 7 ግንዛቤ” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ የውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ፕሮግራም በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናው በክልሉ የምግብ ስርዓትን በዘላቂነት፣ በተቀናጀ አቀራረብ እና በክላስተሪንግ ስርዓት ለመለወጥ የሚያግዙ ዋና ዋና አቅጣጫዎች ላይ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

እንደምን ቆያችሁን ውድ አምባቢዎቻችን? ባለፉት ተከታታይ ወራት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? በሚል አምዳችን  የስድስቱ የዞኖቻችንን ጠቀለል ያለ እይታ በወፍ በረር  ማስቃኘታችን ይታወቃል። ከእነዚህም ስለ ዳውሮ ዞን ባስቃኘናችሁ ክፍል በዳውሮ ዞን ውስጥ የሚገኙ ታሪካዊ፣ ባህላዊ፣ ተፈጥሮአዊና የቱሪስት መዳረሻዎችን እንዲሁም የዳውሮ ብሔረሰብ  ከሚታወቁባቸው ባህላዊ ዕሴቶች ዋና ዋናዎችን አቀርበን ነበር። ዛሬ ደግሞ ከነዚህ ባህላዊ …

Read More

ጠንካራ የተደራጀ ክትትልና ድጋፍ ለላቀ ድልና ስኬት የማይተካ ሚና እንዳለው ተገለፀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስተት የድጋፍና ክትትል ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን ተገኝተው ድጋፋ ማድረግ ጀምሯል። የክልሉ ደን አከባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ኢንጂነር አስራት ገ/ማሪያም እንደተናገሩት የዚህ ድጋፋዊ ክትትል ዋና አላማ በዞኑ በእቅድ ተይዘዉ እየተከናወኑ ያለና መከናወን ያለባቸዉ የፓርቲ እና የመንግስት ስራዎችን በተባበረ ክንድ እዉን ለማድረግ ተከታታይና ቋሚ የድጋፍና ክትትል ስርኣት…

Read More

የለውጥ ሽግግር ዘመን ፈተናዎችን በውል በመረዳት ይህንን የሚመጥን የሐሳብ ጥራትና አንድነት መፍጠር ይገባል።ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “የመሐሉ ዘመን ወጥመድ መሻገር “በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር የዉይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው ። የለውጥ ሽግግር ዘመን ፈተናዎችን በውል በመረዳት ይህንን የሚመጥን የሐሳብ ጥራትና አንድነት በመፍጠር ፣ በትጋትና በቁርጠኝነት ተግባራትን መፈጸም ያስፈልጋል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ። የለውጥ ሽግግር ዘመን – መንግሥት በሁለት እግር የሚቆምበት፣ የተለያዩ…

Read More

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በዩጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በዩጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱ እየተካሔደ ያለው በዩጋንዳ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም እና የፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የመጀመሪያ ልጅ በሆኑት ጄኔራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት ነው፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ እና የልዑካን ቡድናቸው ዩጋንዳ ኢንቴቤ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በዩጋንዳ ምድር ኃይል ኮማንደር ሌተናል…

Read More