Trendings

rtrt

በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ የሀገር አቀፍ ዘመቻ አካል የሆነው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር የክልሉ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ ፣ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትንን ጨምሮ ሌሎች የክልል የዞን ከፍተኛ…

Read More

የትራንስፖርት ዘርፍ አገልግሎት ለዜጎች ምቹና አስተማማኝ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ የትራንስፖርት ዘርፍ አብይ ግብረ-ሃይል የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የተሳተፉ የግብረ-ሃይሉ አባላት በሰጡት አስተያየት መድረኩ ችግሮችን በጋራ በመለየት በቀጣይ መፍትሔ ለመፍጠር አስፈላጊ መሆኑንና ለዚህም ከመናኸሪያ ጀምሮ የሚሰሩ የዘርፉን ተግባራት በአሠራር ስርዓት በመስራት ለውጥ ለማምጣት በመቀናጀት ችግሮቹን ለመፍታት የድርሻቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ…

Read More

በኮንታ ዞን በ50 ሄክታር ማሳ ላይ የመስራች ዘር ብዜት ሥራ እየተከናወነ ነው።

በክልሉ ግብርና ቢሮና የምርምር ኢንስቲትዩት አስተባባሪነት በኮንታ ዞን ‘የመስራች ዘር’ ብዜት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተገኙበት ተጀምሯል። በክልሉ ምርምር ኢኒስቲትዩት የታርጫ ምርምር ማዕከል በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ሼታ ቀበሌ በ50 ሄክታር መሬት ላይ የስንዴና ባቄላ ዘር ብዜት የክልል፣ የዞንና የወረዳው አመራሮችና የአከባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት በይፋ ተበስሯል። የተዘራው ‘መስራች…

Read More

የሚወጡ ህጎች ለክልሉ ህዝቦች ተደራሽ በማድረግ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ተረቅቀው በህግ አውጪ አካላት የሚወጡ ህጎች ለክልሉ ህዝቦች ተደራሽ በማድረግ  ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መኾኑን የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ በላይነህ አሪሞ ገለጹ። ቢሮው ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን እንዲሁም የሕግ የበላይነትን የሚያስከብር፤ ወጥነት ያለው ውጤታማና ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት እየሰጠ ነው ያሉት ኃላፊው፣ የሕዝብንና የመንግስትን ጥቅም በተሟላ ሁኔታ የሚያስጠብቅ ጠንካራ…

Read More

ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ይሰራል

ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ይሰራል ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታት ግንኙነትን የበለጠ ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ” ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት ” በሚል መሪ…

Read More

የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች መብት፣ደህንነት፣ተሳትፎና ተጠቃሚነት ተረጋግጧል?

ሪፖርታጂ– አዘጋጅ ዕድገቱ በዛብህ ከጠቅላላው የአገራችን ህዝብ ከ80 በመቶ በላይ የሚሸፍነው ሴቶች ህጻናትና ወጣት የኀብረተሰብ ክፍል ሲሆን ይህም አሃዝ አገራችን ኢትዮጵያ አምራች ሃይል ያላት አገር መሆኗን ያመላክታል፡፡ በመሆኑም ዘላቂ ልማትና ቀጣይነት ያለው ዲሞክራሲ ለማረጋገጥ የሴቶች ህጻናትና የወጣቶች ተሳትፎ ማሳደግና ተጠቃሚነታቸው ማረጋገጥ ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ባለፉት አመታት ብሄራዊ የሴቶች ፖሊሲ ፤…

Read More

“የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በሁሉም የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ውስጥ ያለው ባለሙያ ፈጣንና ምላሽ ሰጪ ሊሆን ይገባል” የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

“የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በሁሉም የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ውስጥ ያለው ባለሙያ ፈጣንና ምላሽ ሰጪ ሊሆን ይገባል” የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አመታዊ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባኤ ዛሬ ተጀምሯል።በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መላው የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ባለፉት ስድስት ወራት የሃገሪቱ ዋና ዋና የልማት…

Read More

የክልሉ ስፖርት ልዑካን ቡድን በአገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር ላይ አበረታች ውጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኝ ተገለፀ

‎በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለው አገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር ላይ እየተሳተፈ ያለው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስፖርት ልዑካን ቡድኑ በተለያዩ ስፖርት አይነቶች አበረታች ውጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኝ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገልጿል፡፡ የቢሮው የስፖርት ተሳትፎና ውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በየነ ቴቃ የዘንድሮ ውድድሩ ለየት ያለ ገጽታ መኖሩን ገልፀዋል። ‎ አቶ በየነ…

Read More

 ሪፖርታዥ

በክህሎት ልማት እና በስራ ዕድል ፈጠራ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ የተጣለበትን ስትራቴጂያዊ ግቦችን ከማሳካት አንፃር ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኑን አስታዉቋል፡፡ በህብረተሰቡ ውስጥ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂን በመዘርጋትና በማስፋፋት ለህብረተሰቡ አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲያገኙ በማድረግ በክህሎት ልማት፣በስራ ዕድል ፈጠራ፣በሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግኑኝነት እና በሙያቸዉ የበቁ ዘጎችን ከማፍራት አንፃር ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰራ…

Read More

በመኸር ከለማው የማሽላና በቆሎ ሰብሎች የተሻለ ምርት ይጠበቃል፦ የጨና ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በኩታ ገጠም በመኸር ከለማው የማሽላና በቆሎ አዝመራ የተሻለ ምርት ለማግኘት ማታቀዱን ወረዳው ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ሥራ ጽ/ቤት አስታውቋል። በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በኩታ ገጠም በመኸር ከለማው የማሽላና በቆሎ አዝመራ የተሻለ ምርት ለማግኘት ማታቀዱን ወረዳው ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት…

Read More