Trendings

ኢትዮጵያና ቻይና በአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

ኢትዮጵያ እና ቻይና በአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚሰሩ አስታወቁ። 29ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ(ኮፕ 29) በአዘርባጃን ባኩ መካሄድ ከጀመረ ዛሬ ሰባተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። ከጉባኤው ጎን ለጎን ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ (Belt and Road Intiative) የአየር ንብረት ለውጥ መከላከልና ተፅዕኖ መቋቋም አላማው ያደረገ ውይይት ተካሂዷል። በኢትዮጵያና ቻይና የጋራ መድረክ…

Read More

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል፡ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት::

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበርን በተመለከተ እንደተናገሩት ፥ አምና 127ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበርን የሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲያስተባብር ተደርጎ ከፍተኛ በሆነ ሀገራዊ ንቅናቄ በድምቀት…

Read More

”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ 4ኛ ዙር የተለያዩ ዘርፎች የፐብሊክ ሰርቪስ የብልጽግና ፓርቲ አባላት ስልጠና በቦንጋ ከተማ መስጠት ተጀመረ።

በዛሬው ዕለት በመደመር መንግስት እይታ፣ የግብርና እና የኢንዱስትሪ እመርታ በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ በክልሉ በቦንጋ ማዕከል ለሚገኙ የአስተዳደር ክላስተር የብልጽግና ፓርቲ አባላት እየተሰጠ ይገኛል። የክልሉ የመንግሰት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የመንግስት መረጃና የዲጅታል ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት መስፍን ወዳጆ (ዶ/ር) እንደገለፁት:- ስልጠናው በመደመር መንግስት እይታ የግብርናና የገጠር መዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ፣የኢንዱስትሪ ዘርፍ ፣የከተማ ልማት…

Read More

ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው፡ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ ለ37ኛው አፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የዘገባ ሽፋን ለመስጠት ፈቃድ አግኝቶ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱን አስታውሰዋል፡፡…

Read More

ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እንዲቻል ጤናው የተጠበቀ ማኅበረሰብ መፍጠር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን የዓመቱን ዕቅድ አፈጻጸም በታርጫ ከተማ እየገመገመ ነው። በክልሉ ተርጫ ከተማ እየተካሄደ ባለው የዕቅድ አፈጻጸም ላይ በጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አሰፋ እንደገለጹት በ2016 በጀት ዓመት በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ጤና ለማስጠበቅ የጋራ…

Read More

በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ5 ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ ጥቅል ሀገራዊ ምርት በእጥፍ አድጓል – ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ

የዓለም ንግድ ሥርዓት መዛባት ያስከተለውን ጫና የሚቋቋም የኢኮኖሚ አቅጣጫዎችን መከተል በመቻላችን በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ5 ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ ጥቅል ሀገራዊ ምርት በእጥፍ ማደጉን ነው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የገለጹት፡፡ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በ6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከአባላቱ ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽና…

Read More

ተስማሚ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ በዕውቀት ላይ የተመሰረቱ የምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል አስታወቀ

ተስማሚ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ በዕውቀት ላይ የተመሰረቱ የምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የግብርና የምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል አስታውቀዋል፡፡ በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል በ1965 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ አካባቢ ያለውን የቅመማ ቅመም ምርት እንዲያስተባብር እንደ ሀገር የተቋቋመ የምርምር ተቋም መሆኑን የምርምር ማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ደረጀ ቱሉ ገልፀዋል፡፡ ምርምር ማዕከሉ በተለያዩ…

Read More

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በቦንጋ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

“ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ በከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ግርማ ደፋር፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ የብዝሃ ማንነት ያሉባቸው ሀገር በመሆኗ ይህንን የብዝሃ ማንነት ማስተናገድ የሚያስችል የበለፀገ ዴሞክራሲና እውነተኛ ፌዴራላዊ ስርዓት መተግበር ያስፈልጋል…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ገቢራዊ በማድረግ የክልሉን ህዝብ ዘላቂ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል።አቶ ማስረሻ በላቸው

የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ሁለተኛውን የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተከትሎ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ተፈጻሚ ከማድረግና የህዝቡን የልማት ፍላጎት ከግብ ለማድረስ የተያዘውን ቁርጠኝነት አስመልክቶ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል። በቆይታቸዉ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚተገበሩም አብራርተዋል ። በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ…

Read More

ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3 ነጥብ 84 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3 ነጥብ 84 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በሸቀጦች የወጪ ንግድ የእቅዱን 146 በመቶ መፈጸም መቻሉን አመልክተዋል። ለገቢው መገኘት ወርቅ፣ ቡና፣ የቅባት እህሎች፣ ኤሌክትሪክ እና የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ከእቅዳቸው በላይ ማስገኘት የቻሉ የወጪ ንግድ…

Read More