Trendings

የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ ላይ የተገኙት የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፤ በመድረኩ ባለፉት 3 ወራት በፓርቲው የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት በስፋት የሚገመገሙ መሆኑን ጠቁመዋል። በመድረኩ በፓርቲ ደረጃ ላሉ አደረጃጀቶች የተሰጡ ሥልጠናዎች አጠቃላይ ሁኔታ ምን እንደሚመስልም የሚዳሰስ ይሆናል ነው ያሉት። በመቀጠል ፓርቲው ያዘጋጀው የአመራር ልማት ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ውይይት በማድረግ እንዲዳብር ይደረጋል ብለዋል። ረቂቅ ፖሊሲው ጠንካራ ፓርቲ፣ ጠንካራ…

Read More

ባለፉት ጊዜያት የተተከሉ ችግኞች የተሻለ የጽድቀት ደረጃ ላይ እንደሚገኙ የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ጽ/ቤት አስታወቀ

በከተማ አስተዳደሩ የሚዲያ አካላት የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ከመትከል ባሻገር የተተከሉትንም ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ሀገር አቀፍና ክልላዊ የሚዲያ ተቋማት በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል ። የሚዲያ አካላት በከተማ አስተዳደሩ ጋቡቃ መንደር በመገኘት ችግኝ የመትከልና በጽድቀት ላይ የሚገኙትን ምልከታ አድርገዋል። በምልከታው ወቅት ከ2014_2016 ዓ/ም ድረስ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች ተጠናክረው…

Read More

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓሉን በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሊያከብር ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ ክብረ በዓሉን የእስካሁን ታሪኩንና የወደፊት ተልዕኮውን በሚመጥን መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) አስታወቁ። ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ የዩኒቨርሲቲውን የራስ ገዝነት የሪፎርም አፈጻጸም እና የ75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከበባርን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወጣው የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ አዋጅ መሰረት…

Read More

በምግብ ራስን መቻል ዋነኛ አጀንዳችን ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በምግብ ራስን መቻል ዋነኛ አጀንዳችን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከአሊኮ ዳንጎቴ ጋር በመሆን በጎዴ እየተገነባ የሚገኘውን የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ ተመልክተዋል። ከጉብኝታቸው በኋላ በሰጡት ማብራሪያ፤ በምግብ ራስን ለመቻል መሬት ያስፈልጋል፣ ውኃ ያስፈልጋል፣ ሰው ያስፈልጋል እነዚህ ደግም አሉን ብለዋል። ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ላይ እየሠራን…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነው።

መድረኩ “ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ ፓርቲው በሁሉም ዘርፍ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ለጠንካራ ሀገረ-መንግስት ግንባታ ጠንካራ ኢንስፔክሽን ያለው ሚና ከፍተኛ ስለመሆኑ አጽንኦት ሰጥተዋል። ኮሚሽኑ በየደረጃው ባሉ መዋቅሮች ስላከናወናቸው…

Read More

በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በተለይም በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ ርጥበት ይኖራቸዋል – ኢንስቲትዩቱ

በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በተለይም በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ የርጥበት ሁኔታ እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ በሚቀጥሉት አስር ቀናት የሚኖረውን የአየር ትንበያ አስመልክቶ ለኢዜአ በላከው መግለጫ በሚቀጥሉት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለእርሻ ስራ እንቅስቃሴ በአመዛኙ አዎንታዊ ሚና እንደሚኖረው አመላክቷል። ከዚህም ጋር ተያይዞ በምዕራብ እና በሰሜን ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚጠበቀው ከባድ ዝናብ ለወቅቱ የእርሻ ስራ…

Read More

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ፈረንሳይ የወዳጅነት ቡድን ዋና ሰብሳቢ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በፈረንሳይ ፓርላማ የአፍሪካ ቀንድ የወዳጅነት ቡድን ፕሬዝዳንት ሴናተር ሁግ ሳሪ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የሁለቱ ሀገራት የወዳጅነት ቡድን አባላት በፓርላማ ዲፕሎማሲ፣ በሕዝብ-ለሕዝብ ዲፕሎማሲና የምርጫ ስርዓትና አፈጻጸምን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል:-

ባለፉት ስምንት ወራት በዋና ዋና የኢኮኖሚ አመላካቾች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል፣ በቀጣይ የበጀት ዓመቱ ቀሪ ወራት ይህን ስኬት ማጠናከር ከተቻለ ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት ከ8 ነጥብ 4 በመቶ በላይ የኢኮኖሚ እድገት ታስመዘግባለች፣ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ ችግሮች ቢያጋጥሙም ባለፈው ዓመት ኢትዮጵያ 8 ነጥብ 1 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት አስመዝግባች፣ በዘንድሮው ዓመት ብቻ በአነስተኛ አርሶ አደሮች የሰብል ሽፋን…

Read More

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር ተወያዩ፡፡

የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር አድርገዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች እውነትና ዕውቅት ብቻ የሚፈልቅባቸው ተቋማት ናቸው:: ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማርና የምርምር ማዕከል መሆናቸውን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ዩኒቨርሲቲዎች መንግስት በዘርፉ ያስቀመጣቸውን ዓላማና ግብ መሰረት በማድረግ መስራት አለባቸው ብለዋል:: የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ…

Read More

ከገጠር ትራንስፎርሜሽን ወደ ኢንዱስትራላይዜሽን ለሚደረገው ሽግግር የመንግስትና ግል ባንኮች ትብብርና ድጋፍ አጋዥ ነው፦አቶ ማስረሻ በላቸው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንዱስትሪ እና ኢኖቬሽን ቢሮ ከግልና መንግስት ባንኮች ጋር በመቀናጀት የኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤታማ ማድረግ በሚያስችል ጉዳዮች ዙሪያ በቦንጋ ከተማ እየተወያየ ነው። በውይይቱ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፤ በክልሉ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል የመንግስት እና የግል ባንኮችን ያሳተፈ ካውንስል መቋቋሙን ተናግረዋል። የገጠር ትራንስፎርሜሽን እውን በማድረግ…

Read More