48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ
48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐመድ አሊ ዩሱፍ፣ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስን (ዶ/ር) ጨምሮ የሕብረቱ አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች፣ የሕብረቱ ተቋማት አመራሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤቱ ዛሬና ነገ ለሁለት…
