በክልሉ ባለፉት 6 ወራት ከ246 ሺህ 400 በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ሆነዋል፦ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ በቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያና 5 ሚሊየን ኢትዮ-ኮደርስ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል፡፡ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ምትኩ አስፋው እንዳገለጹት÷የዲጂታል ዓለም ላይ አብሮ ለመጓዝና ተወዳዳሪ ለመሆን ማሰልጠንና ማብቃት ያስፈልጋል ነው ያሉት፡፡ የሀገራችን ኢትዮጵያ የ2030 ዲጂታል ዕቅድ እውን ለማድረግ በ5 ሚሊየን ኢትዮ-ኮደርስ የሚሰጠው ተከታታይነት ያለው…
