Trendings

የክልሉ ህዝብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት በተጨባጭ እንዲረጋገጥ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመቀራረብ እየተሰራ ነው፦አቶ ነጋ አበራ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የ3ኛ ዙር የጋራ ምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ መንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ የክልሉ መንግስት ፈጣንና ቀልጣፋ የልማት ስራዎችን ለህዝቡ ተደራሽ ለማድረግ በርካታ የአሰራር ስርዓቶችን በመዘርጋት እየሰራ እንደሆነ ጠቁመዋል። በዚህም የክልሉ ህዝብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት…

Read More

ሀገራዊ ምክክሩ በሀገራችን እስከአሁን የነበሩ ችግሮች በንግግርና በምክክር ለመፍታትእጅግ ጠቃሚ ነው፦ አስተያየት ሰጪ መምህራንና የመንግሥት ሠራተኞች

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትናንት ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም በጀመረው አጀንዳ ማሰባሰቢያና ተወካይ መረጣ መድረክ እየተሳተፉ የሚገኙ በክልሉ ከሁሉም ዞኖች የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ከትላንት ከሰዓት ጀምረው አጀንዳዎቻቸውን በቡድን ሲያደራጁ ቆይተዋል፡፡ በመድረኩ እየተሳተፉ የሚገኙ መምህራንና መንግሥት ሠራተኞች የምክክር ሂደቱ የሀሳብ የበላይነትንና ነፃነትን ለማረጋገጥ እጅግ ጠቃሚ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ ከተሳተፉት መምህራን መካከልም መ/ር ንጉሴ ዓለሙ ከካፋ ዞን…

Read More

የወረዳ የማህበረሰብ ወኪሎች በአጀንዳዎቻቸው ላይ እየተወያዩ ነው፡፡

#ደቡብ_ምዕራብ_ኢትዮጵያ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የምክክር መድረክ እየተሳተፉ የሚገኙ የማህበረሰብ ወኪሎች ከትላንት ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ከሰዓት ጀምረው ከወከሉት ማህበረሰብ ይዘዋቸው የመጡ አጀንዳዎችን በውይይት በማደራጀት ላይ ናቸው፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ከ57 የክልሉ ወረዳዎች የተወጣጡ 1003 የሚሆኑ የዘጠኝ የማህበረሰብ ክፍል ወኪሎች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡ እነዚህ የወረዳ የማህረሰብ ክፍል ወኪሎች ምክክራቸውን እስከ ነገ ማክሰኞ ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም ድረስ…

Read More

ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ ለደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቦርድ አመራር ምደባ ሰጡ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በወጣ አዋጅ የተቋቋመዉ የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ምደባ ሰጥተዋል። በዚህ መሠረት 1.አቶ ጸጋዬ ማሞ …..ሰብሳቢ 2.አቶ ነጋ አበራ…….ም/ሰብሳቢ 3.አቶ ፋጂዮ ሳፒ…… አባል 4.አቶ የሺዋስ ዓለሙ….አባል 5.አቶ አንድነት አሸናፊ….አባል 6.አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ…….አባል የሚዲያ ኔትወርክ የቦርድ አመራር ሆነዉ ተመድበዋል።

Read More

መዓዛማ ቅመማ ቅመሞች በክልላችን

********** በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቅመማ ቅመም ሰብሎች ሽፋን በተጠናቀቀው የ2016 በጀት ዓመት ከ86 ሺህ ሄክታር መሆኑ ነው የክልሉ የግብርና ቢሮ መረጃ የሚያመለክተው። እንደ መረጃው በበጀት ዓመቱ ግማሽ ዓመት ብቻ 418.6 ቶን የቅመማ ቅመም ምርት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል። በክልሉ መዓዛማና መድኃኒት ያላቸው ቅመማ ቅመም በስፋት ከሚመረትባቸው አከባቢዎች አንዱ ደግሞ የሸካ ዞን ነው። በዕድገቱ…

Read More

ምክክሩ የጋራ ችግሮቻችንን በጋራ ለመፍታት የሚያስችለንን ውጤት ያመጣል ያመጣል።ተሳታፊዎች

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሀገራዊ የምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ምዕራፍ እየተካሄደ ይገኛል። በዚሁ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተወከሉ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል ። ተሳታፊዎቹ በሰጡት አስተያየት ቆየት ያሉ ያልተፈቱና በጋራ ተጠቃሚነታችንን የሚያረጋግጡ መፍትሔዎችን ማግኘት የሚያስችለን መድረክ ነው ሲሉ ተናግረዋል ። አስተያየት ከሰጡን መካከል ከቤንች ሸኮ የመጡት አቶ ሻንቆ ጋኪናንስ ምክክሩ የጋራ ችግሮቻችንን በጋራ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በይፋ ተጀመረ

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በቦንጋ ከተማ ተጀምሯል:: የምክክር መድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር በጋራ በመዘመርና ሐይማኖት አባቶችና ሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን በሂደቱም በክልሉ ከ57 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የወከሉ ተወካዮች እየተሳተፋ ይገኛሉ:: በምክክር መድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን…

Read More

በክልሉ የአጀንዳ ማሰባሰብ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ከትንሽ ቆይታ በኋላ ይጀመራል

የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባዘጋጀው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮችና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የአጀንዳ ማሰባሰብ የውይይት መድረክ ከክልሉ ሁሉም ዞኖች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረሰብ ክፍሎች በካፋ ባህል አዳራሽ ተገኝተዋል። በምክክር መድረኩ ሀገር አቀፍ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋውና ኮሚሽነር ሙሉጌታ አጎ ተገኝተዋል። በታጠቅ አበበ

Read More

በግብርናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለይቶ በመፍታት ምርትና ምርታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ የካፋ ዞን አስተዳደር ጥሪ አቀረበ

የዞኑ ግብርና፣ ደን፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ ግምገማ ነክ የንቅናቄ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ በመክፈቻው ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ በዞኑ ያሉ አቅሞች በመለየት በግብርናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ማነቆዎች በመፍታት ምርትና ምርታማነት ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ልሰሩ እንደሚገባ አሳሰበዋል፡፡ የመምሪያው ሀላፊ አቶ ጋዎ አባመጫ በበኩላቸው በበጋ መስኖ ስንዴ፣ በመደበኛ…

Read More

የኢፌዲሪ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በቴፒ ከተማ ቅርንጫፍ በመክፈት በቅርቡ የቡና ላቦራቶሪ እና ሰርቴፊኬሽን አገልግሎት ልጀምር መሆኑ ተገለፀ

ለቅርንጫፉ መከፈት ከፍተኛውን ድርሻ ለተወጡ አካላት በሙሉ ሸካ ዞን አስተዳደር ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል። ከኢፌዲሪ ቡናና ሻይ ባለስልጣን እና ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡናና ሻይ ባለስልጣን የተውጣጣ የአመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ቡድን በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ተገኝተው የቡና ቅምሻ ላቦራቶሪና ሠርተፊኬሽን ማዕከልን በቴፒ ከተማ ለመክፈት እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ምልከታ አድርገዋል። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ…

Read More