በምዕራብ ኦሞ ዞን በ2018 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን የሚወክሉ የፓርላማ የክልል እጩዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ይፋ ተደርገዋል። በዚህም ለህዝብ ተወካይ ምክር ቤት እጩ 1.አቶ ማቲዎስ ያዙ መኤኒት ልዩ 2.ወ/ሮ ሜሪ ገርሲ ሱሪ ልዩ 3.አቶ እሸቱ ገብረ ማርያም ዲዚ ልዩ እጩ ሆኖ ቀርቧል። ክልል ምክር ቤት መኧን ልዩ 1. አቶ ፉጂዬ ሳፒ 2.አቶ ታምሩ ቦኒ 3.ወ/ሮ ትዕግስት አለሙ ዲዚ ልዩ…
