ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ግጭቶችንና አለመግባባቶችን በእርቅ በመፍታት ፍትህን አስጠብቆ ለማየቆት የጎላ ሚና እንዳላቸው ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹን በአዋጅ ቁጥር 35/2016 መሠረት በማቋቋም በሁሉም ወረዳዎችና ቀበሌዎች አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ ላይ ይገኛል። ለዚህም በክልሉ በምዕራብ ኦሞ ዞን በመኤኒት ጎልዲያ ወረዳ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ እስከ ቀበሌ ድረስ በማቋቋም ተግባራዊ በማድረግ ወደ ስራ ተገብቶ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በወረዳው ያነጋገርናቸው አንዳንድ ባህላዊ ፍርድ ቤት አካላት እንደገለጹት፣…

Read More

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በየደረጃው ለሚገኙ አመራሮች ስልጠና እየሰጠ ነዉ።

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መርህ ቃል ለክልሉ አመራሮች ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በተለዋዋጭ ሁኔታዎች ዉስጥ ፍጥነትና ፈጠራን ማዕከል ያደረገ የአመራር ስርዓት መገንባት የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ መኾኑን ነው የክልሉ የብልግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

Read More

በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁ ተገለጸ።

በትራንስፖርት ዘርፉ እየተስተዋሉ ያሉትን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ የዘርፉ የአገልግሎት እርካታ ኦውን እንዲሆን እንደሚሰሩ ተሳታፊዎች ገልጸዋል። የቢሮ ምክትል ኃላፊና የትራንስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዘመዴ አንዳርጌ እንዳሉት በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁን ገልጸዋል። አክለውም በማህበራትና በመንግስት ተቋማት ሥር የሚሰሩ ነባር አሽከርካሪዎች በተመቻቹ የማሰልጠኛ ማዕከላት ሥልጠናቸውን እንዲወስዱ ምቹ…

Read More

የአመራር ምዘናው ጠንካራ ተቋም በመገንባት የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚረዳ ነው፦ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የአመራር ግምገማና ምዘናው ከብልፅግና ፓርቲ ዕሳቤና መርሆዎች መነሻ ተቋማት የተጣለባቸውን የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በአመራር መሪነት የተከናወኑ ተግባራት በዝርዝር የሚገመግም እንደኾነ በመድረኩ ተገልጿል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በመድረኩ መክፈቻ ወቅት እንደገለጹት፥ የአመራር ምዘናው ጠንካራ ተቋም በመገንባት የህዝብ…

Read More

የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሶስት የቻይና ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሶስት የቻይና ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሶስት የቻይና ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ። ሥምምነቱን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ከኩባንያዎቹ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተፈራርመውታል። ሥምምነቱ ከሁለት ፋርማሲዩቲካል እና አንድ በግብርና ማቀነባበር ዘርፍ ከተሰማራ ኩባንያ ጋር የተፈረመ መሆኑን ኮሚሽነሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል። በሥምምነቱ መሰረት ኩባንያዎቹ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፎች የሚሰማሩ…

Read More

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በ3 ሺህ 943 መዛግብቶች ላይ ቅጣት ማሰጠት ተችሏል–የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ

በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት በፍርድ ቤት ክርክር ከተደረገባቸው የወንጀል መዛግብቶች ውስጥ 3 ሺህ 943 መዛግብቶች ላይ ቅጣት ማሰጠት መቻሉን የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የእውቅና መድረክ አካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል በርካታ የሪፎርም ስራዎች ተከናውነዋል።…

Read More

በሰሜን ቤንች ወረዳ የባህር ዛፍን በማንሳት በምትኩ በፍራፍሬና በሰብል ለመሸፈን እየተሰራ ያለው ሥራ ተሞክሮ የሚቀመርበት ተግባር ነው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ የበልግ ወቅት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ማስጀመሪያ ጎን ለጎን በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ከእርሻ ቦታ ባህርዛፍን በማንሳት በፍራፍሬና ሰብል የተሸፈነውን ማሳ የመስክ ምልከታ ተደርጓል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በእርሻ ቦታ ላይ ያለውን ባህርዛፍ በማንሳት በፍራፍሬና በሰብል…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ የሴቶችና ወጣቶችን ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥም እየሰራ የሚገኝ ፓርቲ መሆኑን ሴቶችና ወጣቶች ገለጹ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ ”ከቃል ወደ ባህል “በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ፓርቲው የክልሉ ህዝብ የረጅም ጊዜ ጥያቄ የነበረው የክልል መደራጀት ጥያቄውን ከመመለስ ባሻገር በክልሉ ትላልቅ ሀገራዊ እና ክልላዊ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ ለመፈጸም በገባው ቃል መሠረት እየሰራና እየፈጸመ ይገኛል ነው ያሉት። በዚህም በክልሉ ገበታ ለሀገር እና…

Read More

በክልሉ የተረጋጋና ሰላማዊ የፖለቲካ አከባቢ በመፍጠር ለዜጎችና ለኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ምቹ ሁኔታዎች እንዲኖሩ እየተሠራ ነው፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የፌዴራል እና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ከወከላቸው ሕዝብ ጋር ያደረጉትን ውይይትና የመስክ ምልከታ አስመልክቶ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልሉ አስፈጻሚ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ግብረ መልስ ሰጥቷል ። የፌደራልና ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በክልሉ በሁሉም ዞኖች በተለያዩ ወረዳዎች ከወከላቸው መራጭ ሕዝብ ጋር በሰላም፣ ልማትና…

Read More

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አማካኝነት ለአየር ንብረት ለውጥ መዛባት ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠች ትገኛለች፡-ሙፈሪሃት ካሚል

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አማካኝነት ለአየር ንብረት ለውጥ መዛባት ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠች እንደምትገኝ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ከተቋሙ የስራ ባልደረቦች፣ ከጀኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞችና ከዘንድሮ የኮሌጁ ተመራቂ ተማሪዎች ጋር በመሆን በጀኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግቢ ተገኝተው አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በዚህ ወቅት፤ የአየር ንብረት…

Read More