Trendings

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ለከተራና ጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሁኔታ ለሚከበረው የከተራና ጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሙሉ መልዕክታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ! ጥምቀት፣ ከሰማየ ሰማያት ወረደ፣ በባሕር መካከልም ቆመ ብለን የምናከብረው በዓል ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ የሕዝቡን ችግር ለመፍታት ማድረግ ያለብንን አራት ነገሮች አስተምሮናል። እነዚህም ወደ ሕዝቡ መውረድ፣ ራስን አሳልፎ…

Read More

የሸኮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ለቡናቸዉ ጥራት መጠበቅ የአካባቢው ደን አስተዋጽኦው ወሳኝ መሆኑን ተናገሩ።

የሸኮ ወረዳ አሰተዳደርም ከ36ሺ በላይሄክታር ቡና በደን የተሸፈነ መሆኑን ገልጿዋል ። በቤንች ሸኮ ዞን የሸኮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ቡና እና ደን የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው ብሏል። አቶ ሼንቸብ ጄቢ አቶ ሳሙኤል ደቹ እና አቶ ዳጩ ዚቲ በሸኮ ወርዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ሲሆኑ የሸኮ ቡናን ልዩ የሚያደርገው ቡናው እና ጫካው ከጥንት ጀምሮ ቁርኝታቸዉ እጅ…

Read More

በፓርቲያችን መሪነት ጠንካራ የህዝብ ንቅናቄ በመፍጠር ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል ፦አቶ ነጋ አበራ

በፓርቲያችን ብልጽግና መሪነት የተደራጀ የህዝብ ንቅናቄ በመፍጠር ውጤታማ ስራዎች መመዝገቡን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ዋናዋና ሃሳቦች (ክፍል 1)

1. ሰላምን በተመለከተ – ሰላም ሁሌም በውድ ዋጋ የሚገኝ ነው ፡፡በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት 50 ዓመታት ሃሳብን አደራጅቶ የፖለቲካ ፍላጎትን ከማሳካት ይልቅ ጠመንጃን አማራጭ የማድረጉ ልምምድ ለሰላም እንቅፋት ፈጥሯል፤ወንድም ወንድሙን ገድሎ ምን አሳካ ብለን ብንጠይቅ መልሱ ምንም የሚለው ይሆናል፡፡ ችግሮች የሚፈቱትም በውይይት ብቻ ነው፡፡ 2. ሸኔን በተመለከተ – ጠመንጃ ታጥቆ የራስን ህዝብ እያሰቃዩ እታገልልሃለሁ ማለት ትርጉም…

Read More

ቱሪዝም እንጀራ ነው፤ የሥራ ዕድል ፈጣሪም ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቱሪዝም ከፍተኛ የሥራ ዕድል የሚፈጠርበት ኢንዱስትሪ መሆኑን ስለምናውቅ የመዳረሻ ልማት ሥራዎችን በልዩ ትኩረት እያከናወንን ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ቱሪዝምን በተመለከተው ማብራሪያቸውም÷ ቱሪዝምን በሚመለከት የመዳረሻ ልማት በልዩ ትኩረት እየተሠራ ነው…

Read More

የተገኘውን ሰላም በማጽናት የመንግስት ልማት ዕቅዶችን በባለቤትነት መደገፍና ለምርጫው ስኬት መስራት ይገባል፦አቶ ነጋ አበራ

በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በወቅታዊ አካባቢያዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የውይይት መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሂዷል ። ​በመድረኩ የቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች የተገኙት ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ፤ በቴፒ ከተማና አካባቢው አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ሕዝቡና የአካባቢው መንግስት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ምስጋና…

Read More

ኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም

“እኛ የምንሸነፈው በነፍሳችን ልናጸናት በቆምንላት ኢትዮጵያችን ፍቅር ብቻ ነው” የምንወጣ የምንወርደው፣የነፍስ ዋጋ የምንከፍለው፣ የትኛውንም ፈተና የምንጋፈጠው ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያ ብቻ ነው። አዕምሮውን በመንደር አጥብቦ፣በዕውቀት ሳይሆን በስሜት ልቡን ያሳበጠ፣የስህተቱ ምንጭ የሴረኞች “የጨፍን ላሞኝህ” ሀሳዊ ትርክት መሆኑ በደንብ ይገባናል።በሙያዊ ዲሲፕሊን በሰከነና ጥበብ በተሞላበት የግዳጅ አፈጻጸማችን ሁሉንም ወደ ትክክለኛው ቦታ መመለስ እንደሚቻልም እናውቃለን። ማንም በነዳው ቁጥር በአጉራ ዘለልነት…

Read More

ምግብና ሥርዓተ ምግብን ለማረጋገጥ የብዝሀ ሴክተሮች ቅንጅታዊ አሠራር መጠናከር እንዳለበት ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የምግብ ሥርዓት ሽግግር ፍኖተ ካርታ ማስጀመሪያ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሻዎኖ ባደረጉት ንግግር፣ በክልሉ ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ካውንስል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ሰብስቤ ሻዎኖ እንደገለጹት፣ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ጉዳይ የአንድ ሴክተር ብቻ ሳይሆን የብዝሀ…

Read More

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ‘አስተውሎት’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን ፊልም አስመረቀ::

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ‘አስተውሎት’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን ፊልም አስመርቋል ፡፡ ፊልሙ ትኩረቱን ኢንስቲትዩቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ባከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት እና የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የወደፊት የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ አድርጓል፡፡ ፊልሙን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከሰውኛ ፕሮዳክሽን እና ኢንተርቴይንመንት ጋር በመሆን በጋራ አዘጋጅተውታል። በምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

Read More

ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ ትውልድን የማፍራት ተግባራቸውን እንዲያጠናክሩ በትኩረት እየተሰራ ነው – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

ዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ጥረትን ጠብቀው ችግር ፈቺ ትውልድን የማፍራት ተግባራቸውን እንዲያጠናክሩ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ። ሚኒስትሩ በትምህርት ጥራትና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሚና ዙሪያ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ስራተኞች ጋር ዛሬ ተወያይተዋል። በዚህ ወቅት ሚኒስትሩ እንዳሉት፤ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የህብረተሰቡን ችግርና ፍላጎት በመለየት የመፍትሄ ሃሳብ የማመንጨት ተግባራቸውን ማጠናከር አለባቸው። ተቋማቱ የውስጥ ችግሮቻቸውን…

Read More