Trendings

ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ሕብረት የተፈራረሙትን ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር ይገባል- ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ሕብረት የተፈራረሙትን ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ ማጠናከር እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በአውሮፓ ሕብረት የውጭ ግንኙነት አገልግሎት የኢኮኖሚ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ምክትል ዋና ጸሐፊ ሳይመን ሞርዱ ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ እና አውሮፓ ሕብረት መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በየጊዜው…

Read More

የኢኮኖሚ ዘርፍ የቀጠለ ሪፖርት÷

47 አነስተኛና መካከለኛ አዳዲስ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ወደ ዘርፉ እንዲቀላቀሉ በማድረግ ለዜጎች የስራ ዕድል እንዲፈጠር ማድረግ ተችሏል፡፡ አዲስ ፍቃድ ከሚወስዱ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 2ሚሊዮን 271ሺህ 890,371 ካፒታል ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ በሥራ ላይ ከሚገኙ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 28ሺህ 398 ዜጎች በቋሚ መፍጠር ተችሏል፡፡ በኦዲት ከተገኘዉ ግኝት ወደ መንግስት ቋት 55ሚሊዮን 435ሺህ 167 ገቢ ተደርጓል፡፡ የክልሉ ጠቅላላ ገቢ በግማሽ አመቱ ብር…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የፕሪቶሪያ ስምምነትን በተመለከተ የሰጡት ምላሽና ማብራሪያ:-

የፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረተ ልማቶችን በመመለስ የትግራይ ህዝብ አገልግሎት እንዲያገኝ አድርጓል፤ ያም ሆኖ አሁንም በበቂ ሁኔታ ያልተፈጸሙ ጉዳዮች አሉ፣ ከዚህም አንደኛው የታጣቂዎች ተሃድሶ (ዲዲአር) ስራ ነው፤ ይህ በዋናነት የሚጎዳው የትግራይ ህዝብን ነው፤ ወጣቶች በታጣቂ ስም ከመቀመጥ ወደ ልማት መሰማራት አለባቸው፤ በየወሩ ለልማት መዋል የነበረበት በቢሊየን የሚቆጠር ገንዘብ ለዚህ ስራ ይወጣል፣ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው በመመለስ ረገድም በራያና…

Read More

ቀጣዩን ትውልድ የውሃ ዲፕሎማት፣ ተደራዳሪ እና ሳይንቲስት እንዲሆን ማሰልጠን ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

ቀጣዩን ትውልድ የኢትዮጵያ የውሃ ዲፕሎማት፣ ተደራዳሪ እና ሳይንቲስት እንዲሆን ማሰልጠን እንደሚገባ የውሃና ኢኔርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገልጸዋል። በ21ኛው ክፍለ ዘመን የወሰን ተሻጋሪ የውሃ ትብብር ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚያደርገው 12ኛው የውሃ እና ሀይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)÷ በውይይት እና ግልጽነት ከጎረቤቶቻችን ጋር መተማመንን መፍጠር እንደሚያስፈልግ ገልጸው፤ ቀጣዩን ትውልድ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሜትሮሎጅ መረጃዎችን የሚሰብስብ ጣቢያ እንደሚቋቋም የኢትዮጵያ ሜትሮዎሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ

የኢትዮጵያ ሜትሮዎሎጂ ኢንስቲትዩት በመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ የሜትሮሎጅ መረጃ መሰብሰቢያ ጣቢያ ማቋቋም ላይ መነሻ ያደረገ የምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ሜትሮዎሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ እንዳሉት፤ ኢንስቲትዩቱ ከአየር ንብረት ጋር ተያያዥነት ያላቸው መረጃዎችን በመሰብሰብ በማደራጀትና በመተንተን ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ ሊመጡ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ መከላከል የሚያስችል…

Read More

ሕብረቱ የመፈጸም አቅሙንና ውጤታማነቱን ለማሳደግ የሰው ኃይል ብቃትና ተወዳዳሪነት ላይ በትኩረት ሊሰራ ይገባል፦ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

የአፍሪካ ሕብረት የመፈጸም አቅሙንና ውጤታማነቱን ለማሳደግ የሰው ኃይል ብቃትና ተወዳዳሪነት ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። 23ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ በበይነ መረብ ተካሂዷል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በስብሰባው ተሳትፏል። ስብሰባው የተደረገው እ.አ.አ በጁላይ 2024 በጋና አክራ በተካሄደው 45ኛው…

Read More

ጉልበት ቆጣቢው የሩዝ ምርት – በሸካ ዞን

መንግሥት የአገር ውስጥ ገበያ ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን ትኩረት አድርጎ እየሰራበት ካለው የብርዕ ሰብሎች አንዱ ሩዝ ነው። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም በዘንድሮው የምርት ወቅት 13 ሺህ 452 ሄክታር መሬት በሩዝ ዘር ተሸፍኗል። በሸካ ዞን ቆይታችንም በአርሶአደሩ ዘንድ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሩዝ እርሻ ተመራጭ እየሆነ መምጣቱን መመልከት ተችሏል። በዞኑ በዘንድሮው መኸር 2 ሺህ የሚጠጋ…

Read More

የገጠር ሽግግርን ለማፋጠንና ለኢንዱስትሪው መሠረት ለመጣል በሻይ ልማት ዘርፍ በትኩረት ሊሰራ ይገባል፦ አቶ አስራት መኩሪያ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በጠቅላላ የሻይ አግሮኖሚ ላይ ለባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። ስለጠናው በጠቅላላ የሻይ አግሮኖሚ እስከ ምርት ዝግጅት፤ የችግኝ ጣቢያ ምስራታና አያያዝ እንዲሁም በዘርፉ በቀጣይ መከተል በሚገባቸው የትኩረት አቅጣጫዎችና መወሰድ በሚገባቸው ጥንቃቄዎች ላይ ያተኮረ ነው። ሰልጣኞቹ ስልጠናው በዘርፉ የነበረውን ማነቆ ለመፍታት…

Read More

ክልሉ በምግብ ዋስትና መርሀ ግብር የታቀፉ ወገኖችን ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር እየሰራ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምግብ ዋስትና መርሀ ግብር የታቀፉ ወገኖችን ወደ ምርታማነት በማሸጋገር ለአደጋ የማይበገር ማህበረሰብ ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ(ዶ/ር) እንዳሉት በክልሉ በምግብ ዋስትና ፕሮጀክት የታቀፉ ወገኖችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር እየተሰራ ነው። በዚህም ለአደጋ የማይበገር ማህበረሰብ ለመፍጠር የመካከለኛ ጊዜ ስትራቴጂ ዕቅድ ተቀርጾ እየተሰራ…

Read More

የመጋቢት 24ቱ ለውጥ ለዘመናት የታፈነውን የሕዝብ ድምፅና የክልልነት ጥያቄ በተግባር የመለሰ ነው፦አቶ የሺዋስ አለሙ

‎በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የለውጡን ጉዞ የሚደግፍ ደማቅ ሕዝባዊ ሠልፍ ተካሂዷል። ‎​በሰልፉ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት በክልሉ የተመዘገቡ መሠረታዊ የፖለቲካና የልማት ድሎችን አጉልተዋል። ‎​አቶ የሺዋስ በንግግራቸው ወቅት እንደገለጹት ከለውጡ በፊት የነበረው…

Read More