የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ መልዕክት
በጽሕፈት ቤታችን ከተገኙት የአሜሪካ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ቲ ላንዳው እና የዩኤስ አፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተናል:: ቀጣይነት ያለው ትብብር እና መከባበርን አፅንዖት ለሰጠው ደማቅ እና ገንቢ ውይይታችን ምስጋናዬን አቀርባለሁ::
በጽሕፈት ቤታችን ከተገኙት የአሜሪካ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ቲ ላንዳው እና የዩኤስ አፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተናል:: ቀጣይነት ያለው ትብብር እና መከባበርን አፅንዖት ለሰጠው ደማቅ እና ገንቢ ውይይታችን ምስጋናዬን አቀርባለሁ::
የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 62 በመቶ መጠናቀቁን ግንባታውን የሚያከናውነው ሥራ ተቋራጭ አስታወቀ። የአውሮፕላን ማረፊያውን በተያዘለት ግንባታ ለማጠናቀቅ የአካባቢው የአየር ጸባይ ፈተና መሆኑን ተቋራጩ ገልጿል። የሳምሶን ቸርነት ስራ ተቋራጭ ስራ አስኪያጅ እንጂነር ኢዮብ ሞላ በሥፍራው ለሚገኙት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢዎች እንደገለጹት፣ የአውሮፕላን ማርፊያው በ930 ሚሊዮን ብር በጀት እየተገነባ ነው። የአውሮፕላን ማረፊያው ከፍተኛ የህዝብ የልማት ጥያቄ…
በዘርፉ ዘላቂ የሆነ ውጤት እንዲመዘገብ ለማስቻል የድርሻቸውን እንደሚወጡ በክልሉ የኮንታ ዞን ነዋሪዎች ገልፀዋል። የትምህርት ልማት ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ በመንግስት የተለያዩ የለውጥ ማዕቀፎች ተነድፈው ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛል። ማዕቀፎቹን ለመተግበር መንግስት በየደረጃው ለህዝብ ተሳትፎ ትኩረት ሰጥቶ በመንቀሳቀስ ባለፉት ጥቂት ጊዜያት አመርቂ ለውጦች ማስመዝገብ መቻሉን በኮንታ ዞን በኮንታ ኮይሻና አመያ ያነጋገርናቸው የትምህርት ባለሙያዎች እና ነዋሪዎች አረጋግጠዋል። በዞኑ ኮንታ…
በኢንዱስትሪው ዘርፍ የነበረውን የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ መንግስት ጣልቃ በመግባት የኢኮኖሚ መሻሻያ አድርጓል፤ በዚህም ተጨባጭ ውጤት ተገኝቷል፣ የሀይል አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ በተከናወኑ ተግባራት በዘርፍ ኢነርጂ 100 ፐርሰንት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፣ ከአምናው ጋር ሲነፃፀር በኢንዱስትሪው ዘርፍ 50 በመቶ የሀይል አቅርቦት ጭማሪ ተደርጓል፣ ከግብዓት ጋር እንዲሁም ከኢንዱስትሪ መሬት አቅርቦት ጋር በተያያዘ መንግስት በርካታ ስራዎችን አከናውኗል፣ ኢትዮጵያ…
የክልሉ ደን፤ አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ከFOLUR ፕሮጀክት ከክልሉ ቡና ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ጋር በመተባበር የቡና ምርታማነት ማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ እና የግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዮሐንስ መላኩ፤ በክልሉ ቡና እና የቅመማቅመም ምርቶች የማኅበረሰቡን ኑሮ ከመቀየር ባሻገር ለኢኮኖሚ…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2017 የበጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀሙ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ጋር ባደረገው ጠንካራ ውድድር 3ኛ ደረጃን በመያዝ ታላቅ ስኬት አስመዝግቧል። ይህ እውቅና የተሰጠው፣ ጥብቅ በሆነ ሀገር አቀፍ የአቻ ለአቻ ምዘናና ግምገማ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ላስመዘገበው ድንቅ ውጤት የማበረታቻ ሽልማትና ሰርተፍኬት ከኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር አቶ…
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መጠነ ሰፊ ተግባራት ተከናውኗል። አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፓርላማ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤት አባላት የክረምት ወራት የውክልና ስራዎች ማስጀመሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ አቶ ወንድሙ ኩርታ፥ በተጠናቀቀው የ2017…
ወደ ሀገር ውስጥ በውጪ ምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር በቀል ምርቶች በመተካት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ከብክነት ማዳን መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ2016 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምን በተመለከተ ከሚኒስቴሩ ሥራ አስፈፃሚዎች እና ሠራተኞች ጋር እየተወያየ ነው፡፡ በዚህ ወቅትም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ተግዳሮቶች ለመቅረፍ ከፍተኛ ጥረት በመደረጉ አበረታች ለውጥ መምጣቱ ተገልጿል።…
በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎች በትምህርት ቤት በጊዜያዊነት እንዲጠለሉ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። በወረዳው ኬንቾ ቀበሌ ዛሬ ጠዋት ንጋት ላይ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቀጥር 55 መድረሱንም ፖሊስ ገልጿል። የጎፋ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታረቀኝ አጥናፉ ለኢዜአ እንደገለጹት፣ ትናንት ሌሊት ለ5 ሰዓታት ሳያቋርጥ የጣለው…
በክልሉ በትምህርት ዘርፍ ስራዎች በተደረገ የድጋፍና ክትትል ስራ የግብረ መልስ መድረክ ተካሂዷል። የክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች በዳውሮ፣ በኮንታ፣ በቤንች ሸኮና በካፋ ዞን በ16 ትምህርት ቤቶች ያደረጉትን የድጋፍና ክትትል ስራዎች ሪፖርት በዝርዝር አቅርበዋል። የግብረ መልስ መድረኩን የመሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በምክር ቤቱ ቀሚ…