የ2018 ዓ.ም በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ከ272 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት እንደሚለማ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የ2018 ዓ.ም የተፋሰስ ልማት ስራዎችን ዉጤታማ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸዉ ተገልጿል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የተፈጥሮ ሀብት ልማትና መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዉብሸት ዘነበ እንደገለጹት የማህበረተሰብ የተቀናጀ ተፋሰስ ስራዎች ትግበራ በትኩረትና ከፍተኛ የህዝብ ንቅናቄ በተሳካ ሁነታ የሚከናወን እንዲሁም ልማትና ምርትና ምርታማነትን…
