Trendings

‎ላለፉት 4 ዓመታት ለተጨማሪ 490 ሺህ ነዋሪዎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ማድረስ እንደተቻለ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ገለፀ።

‎የቢሮ ሀላፊ የሆኑት ኢንጂነር በየነ በላቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የሚጠይቅ በመሆኑ የተለያዩ አጋር አካላት ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠይቀዋል። ‎በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሌሎች መሰረት ልማት አነስተኛ እንደነበረ ነው ኢንጅነር በየነ በላቸው ከዝግጅት ክፍላችን ጋር በነበራቸው ቆይታ ወቅት የገለፁት። ‎የክልሉ መንግስት ችግሩን ለመቅረፍ በወሰደው ልዩ እርምጃ በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃና የሌሎች መሰረተ ልማት…

Read More

በክልሉ የተረጋጋና ሰላማዊ የፖለቲካ አከባቢ በመፍጠር ለዜጎችና ለኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ምቹ ሁኔታዎች እንዲኖሩ እየተሠራ ነው፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የፌዴራል እና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ከወከላቸው ሕዝብ ጋር ያደረጉትን ውይይትና የመስክ ምልከታ አስመልክቶ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልሉ አስፈጻሚ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ግብረ መልስ ሰጥቷል ። የፌደራልና ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በክልሉ በሁሉም ዞኖች በተለያዩ ወረዳዎች ከወከላቸው መራጭ ሕዝብ ጋር በሰላም፣ ልማትና…

Read More

በመደመር መንግስት ዕይታ የዘርፎች እመርታ ስልጠና ላይ በተገኘው ክህሎት አመራሩ በአግባቡ በመጠቀም እቅዶች ማሳካት እንደሚገባ ተገለፀ።

በክልሉ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ በአቶ ነጋ አበራ የተመራው የድጋፍ እና ክትትል ቡድን ከምዕራብ ኦሞ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በቀጣይ ሥራዎች እቅድ ላይ ውይይት ተደርጓል። በመድረኩ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ነጋ አበራ እንደተናገሩት አመራሩ በመፈጠር፤ በመፍጠን እና በዝላይ ዉጤት በሚመጣ መንገድ እና አማራጮች…

Read More

የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) በኢትዮጵያ የተመድ የልማት ፕሮግራም ተወካይ ጋር ተወያዩ::

የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ተወካይ ሳሙኤል ባይድ ዶው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ላይ በርካታ ሃብቶችን ማሰባሰብ እና መጠቀም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ የተጀመረውን የኢትዮጵያ ስታስቲክስ ልማት ፕሮግራም ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገልፀዋል። በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም በተለይ…

Read More

የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የለውጥ አጀንዳ እንደሚደግፍ ገለጸ

የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የለውጥ አጀንዳ በበጀት ጭምር እንደሚደግፍ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኦልድ ታህ(ዶ/ር) ገለጹ። የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአዲሱ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኦልድ ታህ(ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። የዓለም ባንክ እና አይ ኤም ኤፍ አመታዊ ስብሰባዎች ጎን ለጎን ነው የሁለትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ሁለቱ ወገኖች ውይይቱን ያደረጉት። አቶ አህመድ ሺዴ…

Read More

የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የበለጸገች አፍሪካን ለማሳካት ወሳኝ ሚና አላቸው – ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የበለጸገች አፍሪካን ለማሳካት ወሳኝ ሚና አላቸው – ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሚዲና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የጋራ ትርክት በመገንባት፣ የጋራ ማንነትን እና እጣ ፈንታን በማሳየት የበለጸገች አፍሪካን ለማሳካት ወሳኝ ሚና አላቸው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። 15ኛው የምስራቅ አፍሪካ የኮሙዩኒኬሽን ማህበር ጉባኤ “ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ለአፍሪካ ውህደት” በሚል መሪ ቃል…

Read More

በ18 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገነባ የዛን አነስተኛ ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ::

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ የዛን የድልድይ ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጥዋል። የድልድይ ግንባታዉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የገንዘብ ድጋፍ የሚሰራ ሲሆን የግንባታ አጠቃላይ ወጪ 18 ነጥብ 2 ሚሊየን የሚፈጅ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡ ከጃንቹ ወደ ጃንቹታ በሚወስደው መንገድ ላይ…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ ነው::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ መሆኑን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን ለማስፋት እየሰራ ነው። የሚያበራቸውን አውሮፕላኖች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ጠቅሰው፤ አሁን ላይ አየር መንገዱ 136 ዓለም አቀፍ እንዲሁም 22…

Read More

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ሁሉ አቀፍ የወባ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም መደበኛ የጤና ተግባራት ስራዎች ተጠናክሮ ልቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ

የጤና ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዳውሮ፣ ኮንታና ካፋ ዞን ገወታ ወረዳ ያካሄደውን ሁለተኛ ዙር የድጋፍና ክትትል ስራዎችን አጠናቋል። የሱፐርቪዥን ቡድኑ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ሁሉ አቀፍ የወባ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም መደበኛ የጤና ተግባራት ስራዎች ተጠናክሮ ልቀጥል እንደሚገባ ገልፀዋል። በክልሉ ያለውን መሠረታዊ የጤና አገለግሎት አሰጣጥ ደረጃ ማረጋገጥና በጋራ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ መግባባት መፍጠር…

Read More

በዞኑ በገጠርና በከተማ ለኢንቨስትመንት ከተላለፈው 47ሺ 853 ሄክታር መሬት ውስጥ የለማው ከ28 ሺ ሄር በላይ እንደማይበልጥ የቤንች ሸኮ ዞን ንግድ እና ኢንበስትመንት መምሪያ አስታወቀ ።

የቤንች ሸኮ ዞን ዞናዊ የኢንቨስትመንት ፎረም መድረክ በሚዛን አማን ከተማ መካሄድ ጀምሯል። “ኢንቨስትመንት ለሁለንተናዊ ብልጽግና “በሚል መሪ ቃል የቤንች ሸኮ ዞን ንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ በዞኑ ካሉ ባለሀብቶች ፣ አመራሮች እና አጋር አካላት ጋር የኢንቨስትመንት ፎረም መድረክ እያካሄደ ነው። የዞኑ ዋና አስተዳደሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት በዞኑ ከጊዜ ወደ ጊዜ የኢንቨስትመንት ፍሰቱ እያደገ እንደሆነ…

Read More