Trendings

በሚዛን አማን ከተማ ለብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎች ያሳተፈ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

ሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ “ብልጽግና ፓርቲን ይምረጡ” በሚል መሪ ቃል በከተማዋ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ አካሄደ። በተሽከርካሪዎች የታገዘው በዚህ ሰልፍ ላይ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ በርካታ ወጣቶችና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተሳተፉት የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኢንጂነር ሰለሞን ለዊ እና የከተማው ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊና ረዳት ተጠሪ…

Read More

ለቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና ምስጋና በዓል (ቢስት ባር ) የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁ ተገለጸ።

ከግንቦት 29 እስከ ሰኔ 01 2016 ዓ ም በድምቀት ለሚከበረው የቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል ቢስት ባር የቅድመ ዝግጅት ስራው መጠናቁን የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የበዓሉ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ገለጹ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በዓሉን ለማክበር በተሰሩ ስራዎች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። የቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና ምስጋና በዓል ቢስት ባር ከዚህ ቀደም ሲከበር…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል፦ ፈለቀች ተክለማሪየም (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ በቦንጋ ከተማ ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትል ኃላፊ (ዶ/ር )ፈለቀች ተክለማርያም እንዳሉት ባለፋት የለውጥ ዓመታት ሴቶችን ማኅበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ገፅታ የቀየረ ዕምርታዊ…

Read More

ዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከም/ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ በማብራሪያቸውም የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡

Read More

የፍትህ ዘርፋን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የህብረተሰቡን ፍትህ የማግኘት መብት በማክበር የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ይገባል-ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ የትራንስፎርሜሽን ሪፎርም እና የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በመድረኩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፣ የፍትህ ሪፎርም ስራ ሀገራዊ የለውጥ ሂደትን ተከትሎ የህብረተሰቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የተጀመረ እና ውጤት እየተመዘገበበት ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል…

Read More

የፌደራል መንግስት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ ያካሄደውን የጉብኝት ማጠቃለያ ውይይት መድረክ ዛሬ በቦንጋ ከተማ ከክልሉ፣ከዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር አካሂዷል፡፡

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር እና የሱፐርቪዥን ቡድኑ ሰብሳቢ ዶ/ር ፍጹም አሰፋ ከሠላምና ፀጥታ አንፃር ክልሉ ሠላም መፈጠሩን እና አጎራባች ክልል እና ህብረተሰቡ ጋር የሠላምና ፀጥታ ትብብር መኖሩ የሚበረታታ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ በክልሉ በሠላምና ፀጥታ ዘርፍ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል የማህበረሰብ ተኮር የሰላም ግንባታ በማጠናከር የአከባቢ ሠላምና ፀጥታ ጠባቂ እና ባለቤት የማድረግ ስራ እንዲጠናከር አስተያየት ሰጥተዋል። በክልሉ አረንጓዴ…

Read More

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

የመንግስት ተቋማትን የመጀመሪያ ሩብ አመት የ100 ቀናት የሪፎርምና ዋና ዋና የኢኮኖሚ ዕቅድ አፈጻጸም ዛሬ መገምገም ጀምረናል፡፡ በቆይታችንም በ100 ቀናት የትኩረት ማዕከል የሆኑ አበይት ተግባራት ላይ የተገኙ ዉጤቶችን እና የታዩ ክፍተቶችን ከተቋማቱ የስራ ኃላፊዎች ጋር በጋራ እናያለን፡፡ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት እንደተደረገበት አይዘነጋም፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር ዝግጅት !✍️         xxxxxxxxxxxxxxxxx

በታርጫ ከተማ ተደብቀው ለዘመናት ጓዳ የቆዩ እምቅ ሀብቶች በለውጡ መንግሰት ብልጽግና ፓርቲ መሪነት ወደ ሜዳ ወጥተው ጥቅም ላይ መዋል ጀምረዋል። ታርጫ ከተማ በ1993 ዓ.ም የዳውሮ ዞን ዋና ከተማ በመሆን ተመስርታለች። ከተማዋ አንድ ቀበሌ ብቻ ይዛ የተቋቋመች ሲትሆን አሁን 2 የከተማና 5 የገጠር ቀበሌያትን አጠቃላይ 7ቀበሌዎችን ያቀፈች ናት። ከተማዋ ሲትመሰረት ወደ 15ሺ የህዝብ ብዛት የነበረው ሲሆን…

Read More

20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክልላዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በሚዛን አመን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ ሁሉም ዞኖች በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር መቆየቱ ይታወቃል። በዛሬው ዕለት የማጠቃለያ ክብረ በዓል ከክልሉ የተውጣጡ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ጋር በሚዛን አማን ከተማ አደባባይ ላይ በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል። የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎችም ብሔር ብሔረሰቦችን በሚወክሉ አልባሳት፣ ባህላዊ ጭፈራዎችና ጨዋታዎች እንዲሁም በተለያዩ ሁነቶች ክብረ በዓሉን በማድመቅ ላይ ይገኛሉ። በካሳሁን…

Read More

የክልሉን የግብርና ምርታማነት ማነቆዎችን ለመፍታት እንዲቻል በቴክኖሎጂ በታገዘ መልኩ ውጤታማ የምርምር ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በጀት ድጋፍ የተጠናቀቁ የግብርና ምርምር ተግባራት ሳይንሳዊ ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ አማኑኤል ዓለሙ ባደረጉት ንግግር ፣ኢንስቲትዩቱ የክልሉን የግብርና ምርትና ምርታማነት ማነቆዎችን ለመፍታት እና የግብርና ዘርፍ ቴክኖሎጂን ተጠቅሞ በምርምር ዘርፉ የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ታስቦ የተቋቋመ ነው ብለዋል።…

Read More