በዞኑ 364 የግል ባለሀብቶች በተለያዩ የእንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራታቸው ተገለጸ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን 364 የግል ባለሀብቶች በተለያዩ የእንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራታቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ገልጸዋል። ኢንቨስትመንት ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት እና የውጭ ምንዛሪ ዕጥረት ለመቅረፍ ጉልህ ሚና እንደሚጫወት የዞኑ ዋና አሰተዳዳሪ ጨምሮ መግለፃቸውን የካፋ ዞን ኮሙኒኬሽን መረጃ አመላክቷል። የካፋ ዞን ንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንት ምክክር ፎረም ቦንጋ ከተማ መካሄድ…
