Trendings

የግብርናና ገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎችን እውን ለማድረግ የአመራርና የባለሙያ ውጤታማነት ሊጠናከር ይገባል፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት ያለፉት አምስት ወራት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በግብርናው ሴክተር የተለያዩ የንቅናቄ ሥራዎችን በመምራት ከመኸር ወጥተን ወደ በልግ መሸጋገር ወቅት ላይ መሆኑንና አዲስ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን የተፋሰስ ልማት ሥራን ጎበኙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን የተፋሰስ ልማት ሥራን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጨምሮ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ፣ የፌደራል እንዲሁም የክልሉ እና የዞኑ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡

Read More

ኢትዮጵያ በፖሊሲ የታገዙ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን የመቋቋም ተሞክሮዋን የምታጋራበት መድረክ

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ኢትዮጵያ በፖሊሲ የታገዙ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን የመቋቋም ተሞክሮዋን የምታጋራበት መድረክ ይሆናል አለ። ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመሆን ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች። ጉባኤውን አስመልክቶ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከዓለም አቀፍ ፋውንዴሽን፣ ለጋሽ ተቋማትና የሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር የምክክር መድረክ እያካሄደች ነው። የፕላንና ልማት ሚኒስትር…

Read More

ህዝቡን ብቃት በማስተባበር በፓርቲ መሪነት ትላልቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል ፦አቶ ነጋ አበራ

‎ ‎በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ህብረተሰቡን በብቃት በማስተባበር በፓርቲ መሪነት ትላልቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል ሲል የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ ‎ ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም ማጠቃለያ ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ…

Read More

የሸካቾ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል

ማሽቃሬ ባሮ ትናንትን ከነገ፤ባህልን ከልማት”በሚል መሪ ቃል የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሸካ ዞን ምሁራን ማህበር አዘጋጅነት በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የፓናል ውይይትና ሲምፖዚየሙ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ነው የተጀመረው። የሸካቾ ብሔረሰብ ቋንቋ ያለበትን የእድገት ደረጃና ተግዳሮቶች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥም ተጠቁሟል። የሸካቾ ብሔረሰብ ለሀገር የሚተርፍ ሀገር በቀል እውቀትና ባህል ያለው በመሆኑ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርበው በምሁራኑና…

Read More

ዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከም/ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ በማብራሪያቸውም የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡

Read More

የምርጫው ውጤት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

የምርጫው ውጤት የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትእና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የፓርቲው ፕሬዚዳንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ዛሬ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የብልፅግና ፓርቲን ምርጫ አካሂደናል ብለዋል። ይኽም ወደ ዲጂታል ሽግግር የምናደርገው የሀገራዊ ጉዞ አካል ነው ሲሉም ገልጸዋል። በምርጫው ውጤት በእኔና በምክትል ፕሬዝዳንቶች የተጣለብን…

Read More

ሰልጣኝ አብራሪዎች የኢትዮጵያን አየር ኃይል የስኬት ጉዞ የሚያስቀጥሉ ተረካቢ ትውልድ ናቸው – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ::

ሰልጣኝ አብራሪዎች የኢትዮጵያን አየር ኃይል የድልና የስኬት ጉዞን የሚያስቀጥሉ ተረካቢ ትውልድ መሆናቸውን በመገንዘብ ሙያዊ አቅማቸውን ለማሳደግ እና በቴክኖሎጂ ራሳቸውን ለማብቃት ይበልጥ መዘጋጀት አለባቸው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ። ዋና አዛዡ በ L-39 እና በሴሲና 172 ስኳድሮኖች የሶሎ በረራን ስልጠና በሚገባ አጠናቀው ወደ ቀጣዩ ምዕረፍ የተሸጋገሩ ሰልጣኝ አብራሪዎችን በአየር ኃይል…

Read More

በጋምቤላ ክልል በሚቀጥሉት አስር ቀናት ከመደበኛ በላይ የዝናብ ስርጭት ይኖራል

በጋምቤላ ክልል በሚቀጥሉት አስር ቀናት መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ ስርጭት ሊኖር እንደሚችል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ከሚጥለው ዝናብ ጋር ተያይዞ የጎርፍ መፋሰሻዎችን በማጽዳት ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባም ተገልጿል። በኢንስቲትዩቱ የጋምቤላ ክልል ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋሁን ዓለሙ ለኢዜአ እንደገለጹት በክልሉ ከሚያዝያ ወር መግቢያ 2017 ጀምሮ ጠንከር ያለ የዝናብ ስርጭት ይኖራል። በተለይም…

Read More

በስድስት ወራት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የገቢና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

በ2017 በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የገቢና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል የኮንትሮባንድና ድንበር ቁጥጥር መምሪያ የሬጅመንት 14 አዛዥ ኮማንደር ጌትነት አበዛ ፤ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት እራሱን የቻለ የኮንትሮባንድ ቁጥጥር ፖሊስ አደራጅቶ ወደ ሥራ በማስገባት ቀድሞ ከነበረው የተሻለ የአሠራር…

Read More