የግብርናና ገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎችን እውን ለማድረግ የአመራርና የባለሙያ ውጤታማነት ሊጠናከር ይገባል፦ አቶ ማስረሻ በላቸው
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት ያለፉት አምስት ወራት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በግብርናው ሴክተር የተለያዩ የንቅናቄ ሥራዎችን በመምራት ከመኸር ወጥተን ወደ በልግ መሸጋገር ወቅት ላይ መሆኑንና አዲስ…
