Trendings

ኢትዮጵያ እና የእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ በመሰረተ ልማት ግንባታ ያላቸውን ትብብር እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

ኢትዮጵያ እና የእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ በመሰረተ ልማት ግንባታ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆናቸውን አስታወቁ። የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የኮርፖሬት ፀሐፊ ሰር ሼራርድ ካውፐር-ኮልስ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ እና በባንኩ መካከል ያለውን አጋርነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነው። በውይይቱ ወቅት በዋናነት በትብብር ሊከናወኑ…

Read More

ክልሉ አስፈጻሚ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት በበጀት ዓመቱ በ1ኛ ሩብ ዓመት በክልሉ በአስፈጻሚ ተቋማት የተከናወኑ ተግባራትን የክልሉ መንግስት በቦንጋ ከተማ መገምገም ጀምሯል። በአፈጻጸም ግምገማው የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በበጀት ዓመቱ ለማከናወን የተለጠጠ ዕቅድ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል ። የተለጠጠውን ዕቅድ ለማሳካትም ስትራቴጂካዊ በሆነ መንገድ በመከተል ተግባራትን ማሳካት እንደሚገባ ተናግረዋል ።…

Read More

በዞኑ በበጀት ዓመቱ የታቀዱ ተግባራት በሙሉ አቅም ተፈፃሚ ለማድረግ በቀሪ ወራት ሁሉ ዐቀፍ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ።

የኮንታ ዞን አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ተካሂዷል። የአፈፃፀም ግምገማው በአስተዳደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና መሠረተ-ልማት ዘርፎች በመከፋፈል ነው የተገመገመው በአፈፃፀም ግምገማው ላይ የተገኙት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነጋ አበራ የህብረተሰቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የተጣለባቸውን ተልዕኮ ለመወጣት ዕቅዳቸውንና አፈፃፀማቸውን እየፈተሹ ለውጤታማነት መትጋት እንደሚገባ አስረድተዋል። የህብረተሰቡን ሰላም፣ ፀጥታና ደህንነት ከማስጠበቅ ጀምሮ ፍትሃዊና…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ መካሄድ ጀምሯል።

በመድረኩ ላይ የዞኑን ወቅታዊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች በመፈተሽ፣ የአመራሩን ቁመና የማጥራት ስራ ትኩረት እንደሚሰጠው ተገልጿል። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ዋና አፈ ጉባኤ ክቡር አቶ ወንድሙ ኩርታ ዞኑ በክልል ደረጃ የተሻለ አፈፃፀም እያስመዘገበ ያለ ዞን መሆኑን ጠቅሰዋል። ይሁን እንጂ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠልና ህዝባዊ አገልጋይነትን ለማረጋገጥ አመራሩን በሦስት ዋና…

Read More

በሰሜን ቤንች ወረዳ በወረዳው የዘንድሮው የ2017 ዓ/ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ ጌንጃ ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል

በሰሜን ቤንች ወረዳ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ 2966.25 ሄክታር መሬት እንደሚለማ ተገለፀ በይፋ ማስጀመሪያ ስነስርዓቱ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የሰሜን ቤንች ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ስንታየሁ በፍቃዱ ሠውና ተፈጥሮ ተቻችለው እና ተከባብረው መኖር ከቻሉም በጠራራ ጸሀይ ዝናብ ይመጣል ሲሉም ተናግረዋል። የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ቀድሞ ተግባራዊ ሲደረግ የነበረ እና ቀጣይነት ያለው የአፈርና ውሃ ጥበቃን በማሳደግ የአፈር…

Read More

በበጀት ዓመቱ በመንገድ መሠረተ ልማት የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ ክልሉ መሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንዳስታወቁት፣ በአንደኛው የሩብ ዓመት የመንገድ እና ድልድይ ጥገና ስራ ሲከናወን መቆየቱን ጠቅሰው በመንገድ ስራ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የዝግጅት ምዕራፍፎች ላይ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቀዋል። በተለይ ለማሽነሪዎች ጥገና ማድረግ ፣በሶስቱም ዲስትሪክቶች ነዳጅ ማስገባት እና ሌሎች ግብዓቶችን በተገቢዉ…

Read More

ማንም አያስቆመንም፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2036 በአፍሪካ ቀዳሚው ኢኮኖሚ ይሆናል – ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2032 በአፍሪካ ሁለተኛው ቀዳሚ ኢኮኖሚ በ2036 ደግሞ ከአፍሪካ ቀዳሚው ኢኮኖሚ እንደሚሆን ተናግረዋል። ይህን ለማሳካት ግን ሁሉም በጋራ መሥራት አለበት ሲሉ ገልፀዋል። አሁን እየሄድንበት ያለው መንገድ ይህን ያመላከተ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ…

Read More

የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህም መሠረት፦ 1. አቶ ዋሲሁን አውሎ – የሸካ ዞን ሠላም ፀጥታና ሚሊሻ መምሪያ ኃላፊ 2. ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ – የሸካ ዞን ንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ 3. አቶ ዮሐንስ በንዲ – የሸካ ዞን ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን መምሪያ ኃላፊ 4. አቶ ተግባሩ እንዳሻው – የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ…

Read More

ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ) የክልሉን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ለማፋጠን ያለመ ዉይይት ከኢትዮ-ቴሌኮም ጋር አካሄዱ

ውይይቱ የመሶብ ማዕከላትን፣ የዲጂታል መታወቂያንና የኢ-ቲኬት አገልግሎትን እንዲሁም የፋይዳና የ5 ሚሊየን ኮደርስ ለማስፋፋት ትኩረት አድርጓል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢትዮ-ቴሌኮም ዋና መሥሪያ ቤትና ከጂማ ዲስትሪክት ከመጡ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ውይይቱ የክልሉን የዲጂታል ሽግግር እውን ለማድረግ በቀጣይ በጋራ ሊሰሩ በሚገባቸው ወሳኝ ጉዳዮች ላይ…

Read More

በቦንጋ ከተማ የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን የደቡብ ምዕራብ ክልል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በይፋ ተጀመረ

በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) በተገኙበት በቦንጋ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤቱን መርቀው በከፈቱበት ወቅት የማስተባበሪያው ስራ እንዲጀመር አስተዋፅኦ ያደረጉ አካላትን አመስግነዋል። በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክትም የማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ መከፈት የሚዲያ ተደራሽነትን እንደሚያሰፋ ጠቅሰው፤ በተለይም ከዚህ ቀደም የቀጥታ ስርጭት ለማካሄድ ከሃዋሳ ሚደረግ የወጪና የሰው…

Read More