Trendings

ከለውጡ ወዲህ የሴቶችን ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች መሠረታዊ ለውጥ እየተመዘገበ መሆኑን የኢፌዲሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ

የኢፌዴሪ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በመተባበር ጾታን መሰረት ያደረገ ጥቃት፣ ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶችና የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ለመከላከልና ለማስቆም የተዘጋጀ የንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኢፌዲሪ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሒክማ ኬይረዲን በመድረኩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት ከለውጡ ወዲህ የሴቶችን ተሳትፎ እና…

Read More

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ፎረም በደቡብ ኮሪያ ተካሄደ

ከ200 በላይ የሚሆኑ የኩባንያ ባለቤቶች በተገኙበት የኢትዮጵያን እምቅ የኢንቨስትመንት እድል ለኢንቨስተሮች የሚያስተዋውቅ ፎረም በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ተካሂዷል፡፡ በዝግጅቱ ላይ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ደሴ ዳልኬ÷ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የተሻለ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና ማበረታቻዎች እንዳላት አስገንዝበዋል፡፡ በኢትዮጵያ ምቹ የኢንቨስትመንት ምህዳር ለመፍጠር በመንግስት የተደረጉ ፖሊሲ ማሻሻያችን፣ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች እና ምቹ የንግድ…

Read More

የክልሉ ስፖርት ልዑካን ቡድን በአገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር ላይ አበረታች ውጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኝ ተገለፀ

‎በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለው አገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር ላይ እየተሳተፈ ያለው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስፖርት ልዑካን ቡድኑ በተለያዩ ስፖርት አይነቶች አበረታች ውጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኝ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገልጿል፡፡ የቢሮው የስፖርት ተሳትፎና ውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በየነ ቴቃ የዘንድሮ ውድድሩ ለየት ያለ ገጽታ መኖሩን ገልፀዋል። ‎ አቶ በየነ…

Read More

በዘንድሮው የበልግ አዝመራ 12 ሚልዮን የእንሰት ችግኝ ለመትከል እየተሰራ መሆኑን በሸካ ዞን የአንድራቻ ወረዳ ግብርና ደን አከባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ፅ/ቤት አስታወቀ ።

አሁን ላይ ከእንሰት ተክል አስተዋፅኦዎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ ምክንያት በዘርፉ ጥናትና ምርምሮች እየተከናወኑ መሆናቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ። በዚህም እንሰት ለምግብነትና ለተለያዩ የቤት ቁሳቁስ ሆኖ ከመዋል አልፎ ተረፈ ምርቱ በፋብሪካ ውስጥ ገቢቶ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታ በመሆኑ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተስጥቶ እየተሰራ ይገኛል። የአንድራቻ ወረዳ እርሻ፣ደን፣አከባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ፅ/ቤት በበጀት ዓመቱ…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር

መንግስት ሀገራዊ  የልማት ግቦችን ለማሳካት እና የህዝቦችን ሁለንተናዊ ፍላጎቶች ለመድረስ ከተለያዩ ምንጮች የተገኘውን ሀብት በኃላፊነትና ተጠያቂት ስሜት ለህዝቡ ማድረስ የሚችል የፋይንስ አሠራር ስርዓትን ለመዘርጋት ብዙ ስራዎችን እየሰራ እንዳለ ይገለጻል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተመሠረተ ወዲህ ሀገራዊ የአሰራር ማሻሻያዎችን መሠረት ያደረጉ የተለያዩ አዋጆችን፣ ደንቦችንና መመሪያዎችን በማውጣት ከዚህ ቀደም ይታዩ የነበሩ ክፍተቶችን ለማረም የተከደበት እርምጃ የሚደነቅ…

Read More

የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዋጅን መርምሮ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምቤት በዛሬው እለት ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ነው የብሔራዊ ባንክ አዋጅን ያፀደቀው፡፡ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ የምክር ቤት አባላት ላነሱት ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ÷ አዋጁ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የተረጋጋ ሆኖና ጥራቱን ጠብቆ እንዲሄድ ያስችላል ብለዋል፡፡ አዋጁ የባንኩን ዓላማ በግልጽ እንዳስቀመጠ ገልጸው÷ የባንኩ…

Read More

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የአረጋውያን መንደር በመገንባት የትናንት ባለታሪኮችን የመንከባከብ ስራ አጠናክሮ መቀጠሉ ተጠቆመ

‎ዩኒቨርሲቲው ከምርምርና ትምህርት ስራ ጎን ለጎን በተለያዩ ማሕበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶች በማከናወን ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑም ተጠቁሟል። ‎በተለይም ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አረጋውያን ለመደገፍ የአረጋውያን መንደርን በማመቻቸት ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡ ‎የትናንት ባለታሪክ እና የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ከወደቁበት በማንሳት ዩኒቨርሲቲው ባስገነባው መንደር እየተንከባከበ መሆኑን ገልጸዋል። ‎ተቋሙ በተለያዩ…

Read More

#ሪፖርታዥ

ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጤና ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቷል ፡- የክልሉ ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጤና ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የማህበረሰቡን ጤና ለማስጠበቅ በተሰራው ሥራ ውጤት የተመዘገበበት እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ገልጸዋል።በበጀት ዓመቱ የወባ ወረርሽኝ መከላከል እና መቆጣጠር፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆነ በሽታ፣ኤችአይቪ ኤድስ፣የእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት፣…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚያደርገውን የይምረጡኝ ቅስቀሳ በቴፒ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ ሦስቱም ቀበሌዎች በደማቅ ሁኔታ አካሂዷል።

በዕለቱም የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች የለውጥ ዓመታቱን የልማትና የመልካም አስተዳደር ስኬቶች የሚያወሱ መልዕክቶችን በማስተጋባት በህብረት ቀበሌ፣በሰላም እና በአንድነት ቀበሌዎች ታላቅ የአደባባይ ቅስቀሳ አካሂደዋል ። ​በሰላም ቀበሌ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቴፒ ከተማ ከንቲባ አቶ ገላቲያስ ሻሜ፤ ፓርቲው ሀገሪቱን መምራት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ አመርቂ ድሎች በሁሉም ዘርፍ ተከናውኗል ብለዋል። በተለይም በቴፒ ከተማ የነበረውን የፀጥታ ችግር በመፍታት የተሟላ ሰላም…

Read More

የካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የዞን ማዕከል ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት የ2017 ዓ/ም 4ኛ ዙር ማጠቃለያ አባላት ኮንፈረንስ ተካሄደ ።

በካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የዞን ማዕከል ፐብሊክ ሰርቫንት የ2017 ዓ/ም 4ኛ ዙር ማጠቃለያ የአባላት ኮንፈረንስ በኢኮኖሚ ቁጥር 1 እና ቁጥር 2 ዘርፍ ህብረቶች ተካሂዷል ። በኢኮኖሚ ቁጥር 1 እና 2 ዘርፍ ህብረቶች በበጀት አመቱ የተከናወኑ ተግባራት ላይ ሪፖርት ቀርቦ በተሳታፊዎች ውይይት ተደርጓል ። የተጀመሩ አገራዊ እድገትና ብልጽግና ጉዞን እውን ለማድረግ የፐብሊክ ሰርቫንቱ ሚና…

Read More