Trendings

የታላቁ ህዳሴ ግድብ በራሳችን አቅም የታሪክ ማህተም ሆኗል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብትና የአንድነታቸው ትልቁ ማሳያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ያለ አንድ ብር የውጭ እርዳታና ብድር፣ በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ቁርጠኛ አቋም እና በጋራ የመቆም ጥበብ ብቻ እውን የሆነ ድንቅ የታሪክ ምዕራፍ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አፅንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፣ ይህን ግዙፍ ፕሮጀክት ያለ ብድርና እርዳታ በራሱ አቅም ያሳካ…

Read More

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ቢግ ዊን ፊላንትሮፒ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል

የመግባቢያ ሰምምነቱን የተፈራረሙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና የቢግ ዊን ፊላንትሮፒ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ከሰተብርሃን አድማሱ ናቸው። የመግባቢያ ስምምነቱ ለሚኒስቴሩ ራዕይ ስኬታማነት ለፕሮጀክቶች ቴክኒካል ድጋፍና ክትትል ለማድረግ እንዲሁም የአፈጻጸም አቅምን ማጎልበት ዓላማ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል። በጨርቃ ጨርቅ፣ በእርሻ ውጤቶች፣በቆዳ፣ በኬሚካል እና ኮንስትራክሽን፣ በቴክኖሎጂ፣ በፋርማሲ ውጤቶች የስራ ዕድል መፍጠር የስምምነቱ አንድ አካል ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር…

Read More

የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 24ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው ።

በጉባኤው ባለፉት 6 ወራት በመደበኛና በማዘጋጃ ከ1 ቢሊዮን 4 መቶ 92 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ገለጹ። የህዝባችንን የመልካም አስተዳደሪና የልማት ጥያቄዎችን በተገቢው ምላሽ በመስጠት የኢኮኖሚ አቅም ማሳደግ ወሳኝ መሆኑን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ተናግረዋል። በ2017 በጀት ዓመት በመጀመሪያ ግማሽ አመት በመደበኛ እና በማዘጋጃ…

Read More

በፋይናንስ አሰራር ላይ የሚታዩ ችግሮችን በመፍታት ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ከሚገኙ ዞኖች፣ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ ኦዲተሮች በኦዲት መሠረታዊ ፅንስ ሀሳብ ፣ኢንስፔክሽንና የውስጥ ኦዲት አፈጻጸም እንዲሁም የሂሳብ አያያዝና አስተዳደር ላይ የአሰልጣኞች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ። የክልሉ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ የሺሀረግ ደበበ በስልጠናዉ መክፈቻ ላይ እንዳሉት፣ የኦዲት ስራ በቂ ዕውቀት ፣ክህሎት እና ልምድ መያዝን…

Read More

በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው

በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የፓን-አፍሪካ የሚዲያ ሽልማት በአዲስ አበባ መከናወኑን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የጋራ አህጉር ለጋራ አላማ! ታላቋ አፍሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ ታሪኳን በራሷ ብዕርና ድምፅ ለመጻፍ የገበየችበትን የፓን-አፍሪካ የሚዲያ ሽልማት…

Read More

ዞናዊ ነበራዊ ሁኔታን መሠረት ያደረገ አጠቃላይ የዞን አመራርና ወረዳ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።

የካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዞናዊ ነባራዊ ሁኔታን መሠረት ያደረገ አጠቃላይ የዞን አመራርና የወረዳ እና ከተማ አስዳደር አስተባባሪ ኮሚቴዎች ጋር ውይይት በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በውይይቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ፥ የመድረኩ ዓላማ ቀደም ሲል በተሰጡ የአመራር መድረኮች የተገኙ አቅሞችን በማቀናጀትና በአመራር መካከል የተግባር አንድነትን በመፍጠር የህዝብ የልማት አቅሞችን…

Read More

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች ለኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ እውቅና የሰጡ ናቸው::

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች ለኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ እውቅና የሰጡ ናቸው – ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲፕሎማሲው መስክ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች ለኢትዮጵያ የዳበረ የዲፕሎማሲ ታሪክ እውቅና የሰጡ ናቸው ሲሉ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ተካሂዷል። ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የ2016 ዓ.ም ዋና ዋና…

Read More

ለሀገራችን ልማትና ዕድገት የሚረዳ ተዓማኒነት ያለዉ መረጃ ለማደራጀት የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ሚና ከፍተኛ ነው፦ አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ የወሳኝ ኩነቶች ዘርፍ ከክልል ቢሮ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት የጋራ ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት፤የክልሉ ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ እንደተናገሩት፤ወሳኝ ኩነት ምዝገባ የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ እና አስተዳደራዊ ዘርፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በይፋ ተጀመረ

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በቦንጋ ከተማ ተጀምሯል:: የምክክር መድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር በጋራ በመዘመርና ሐይማኖት አባቶችና ሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን በሂደቱም በክልሉ ከ57 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የወከሉ ተወካዮች እየተሳተፋ ይገኛሉ:: በምክክር መድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን…

Read More

መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የጀመረው ስራ ዳር እንድደርስ የሁሉም ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።

በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሸካ ግሪን ላንድና ማሻ ጃንግል ቡናና ቅመማቅመም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ያስገነቡት ትምህርት ቤት ተመረቀ። በማሻ ወረዳ የሻ አካኮ ቀበሌ 8.4 ሚሊዮን ብር ወጪ የሸካ ግሪን ላንድና ማሻ ጃንግል ቡናና ቅመማቅመም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለቤቶች በአቶ ግደይ በርሄና አቶ መብራቴ ኪዳኔና ከእኔ ቤተሰቦቻቸው ያስገነቡት 8…

Read More