Trendings

የዋጋ ግሽፈቱ ወደ 14.4.% ዝቅ ብሏል:: ምግብና ምግብ ነክ በሆኑ ምርቶች ላይ ግሽፈቱ ወደ 12% ወርዷል፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ

በበጀት ዓመቱ የዋጋ ግሽፈት በ2016 በጀት ዓመት ከነበረው 22% ወደ 14.4% መውረዱንና ከዚህ ውስጥ ምግብና ምክብ ነክ የሆኑ ሸቀጦች ግሽፈት ወደ 12% መውረዱን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት ከብሔራዊ ባንክ ዓመቱን ሙሉ ብድር ሳይወሰድ ዓመቱን ማጠናቀቁ፣ በፊስካልና የገንዘብ ፖሊሲ እንዲሁም የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያ ላይ የተወሰደው እርምጃ የዋጋ ግሽፈትን ለመቆጣጠር ከፍተኛ…

Read More

ከምንም ተነስተው ለከተማ ቤት ባለቤትነት የበቁት የ’አቦ’ ቡና አምራቾች የስኬት ታሪክ

በአንድ ወቅት መሠረታዊ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ይቸገሩ የነበሩ የዳውሮ ዞን አርሶ አደሮች፣ ዛሬ በቡና ልማት ተደራጅተው ህይወታቸውን ከመቀየር አልፈው በከተማ ውስጥ ቤት እስከመግዛት የደረሰ የስኬት ጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታወቁ። ይህ ታሪክ የመደራጀት ኃይልና የሥራ ትጋት ምን ያህል ለውጥ እንደሚያመጣ በተግባር ያሳየው የ”አቦ ቡና አምራቾች ህብረት ሥራ ማህበር” ነው። የስኬቱ መነሻ ታሪኩ የሚጀምረው 20 አርሶ አደሮች (10ሩ…

Read More

የምግብ ስርዓት እና ስርዓተ ምግብ ተግባራትን ከገጠር ልማት ኮሪደር ጋር በማስተሳሰር መምራት ይገባል ። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

የምግብ ስርዓት እና ስርዓተ ምግብ ተግባራትን ከገጠር ልማት ኮሪደር ጋር በማስተሳሰር መምራት እንደሚገባ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የምግብ ስርዓት እና ስርዓተ ምግብ መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተደርጓል። በምክክር መድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በምግብ ስርዓት እና ስርዓተ ምግብ የተከናወኑ ተግባራት በተሻለ…

Read More

በሰንደቅ ዓላማ ስር ሆነን ሀገራዊ መግባባትና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ማፅናትን ያስፈልጋል፦ አቶ ታከለ ተስፉ

በኮንታ ዞን 18ኛው የሰንደቅዓላማ ቀን በዓል በተለያዩ ሁኔቶች ተከብሯል። የዕለቱን መልዕክት ያስተላለፉት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ ብሄራዊ የሰንደቅዓላማ ቀን በዓል ሲከበር ለሰንደቅ ዓላማ የሚገባውን ክብር በመስጠት ዜጎች የጋራ ዕሴቶቻቸውን እንዲያጠናክሩና ሀገራዊ አንድነትና መግባባትን ለመፍጠር ያለመ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰንደቅ ዓላማ ዜጎች ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር የሚያሳዩበትና የማንነታቸው መገለጫ ነው ያሉት ዋና አስተዳዳሪው የኢትዮጵያ ሰንደቅ…

Read More

ማሽቃሮ ባሮ ለሠላም ግንባታ ስራ የጎላ ፋይዳ አለው፦ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የሸካቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ ባሮ) በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ታጅበው በአንድራቻ ወረዳ፣ ጌጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ማሽቃሮ ባሮ፥ የተጣሉ የሚታረቁበት፣ የተራራቁ የሚጠያየቁበት እንዲሁም እውነተኛ ፍትህ የሚረጋገጥበት በመኾኑ ለሠላም ግንባታ የጎላ ፋይዳ አለው ብለዋል። የለውጡ መንግሥት የህዝቦችን የጋራ ማንነት፣ ታሪክና ባህል በማልማትና በመጠበቅ…

Read More

የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቀቀ

የፌዴራል መስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር እና የፕሮጀክቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ ከሶማሊ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አህመድ ሹክሪና ከሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን የተጠናቀቁ የፕሮጀክት ሥራዎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ኃላፊዎቹ በጉብኝታቸው ወቅት የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ መጠናቀቁን ያረጋገጡ ሲሆን፣ ለምረቃ ሥነ ሥርዓት እየተደረገ ያለውን ዝግጅትም ተመልክተዋል። በተጨማሪም፣ በፕሮጀክቱ ግንባታ…

Read More

በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ አፈጉባኤዎች ተናገሩ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የጋራ ፎረም እየተሳተፉ የሚገኙ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደር አፈጉባኤዎች በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግብርናና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባእንደሚገባ ተናግረዋል። የፎረሙ ተሳታፊ አፈጉባኤዎች በቦንጋ ዩኒቨርስቲ የሙዝ ልማት፣ የሌማት ትሩፋት አንዱ አካል የሆነውን የከብቶች እርባታ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ስራዎች እና በመማር ማስተማሩ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች…

Read More

ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል ነዉ – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ የሴክተር አፈጻጸም በወላይታ ሶዶ ከተማ እየገመገመ ነው፡፡ ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በወቅቱ፥ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ የሁሉም ዘርፎች ደም ስር በመሆኑ በጋራ ልንሠራ ይገባል ነው ያሉት። በዚህም ባለፉት ጊዜያት በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተሳኩ ተግባራት መፈጸማቸውን…

Read More

ጉባኤው በአፍሪካ ጉዳዮች ላይ የጋራ ድምጽ ማሰማት የሚቻልበትን ዕድል ማመቻቸት ነው

የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባዔ (ASMIS) ዋነኛ ዓላማም በተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል ጠንካራ ትብብር በመፍጠር በአፍሪካ ጉዳዮች ላይ የጋራ ድምጽ ማሰማት የሚችሉበትን ዕድል ማመቻቸት እንደሆነ የፐልስ ኦፍ አፍሪካ አስተባባሪ አቶ በረከት ሲሳይ ገለጹ። የአፍሪካውያንን አጀንዳ ለማስረፅና የጋራ ድምፅን ለማሰማት ዕድል የሚፈጥር መሆኑንም አክለዋል። ፐልስ ኦፍ አፍሪካ (Pulse of Africa-POA) ከ ኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር…

Read More