Trendings

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ5 ፓርቲዎችን የማስጠንቀቂያ እግድ አነሳ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዎላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ዎ.ብ.ን)፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አ.ት.ፓ)፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋ.ህ.ዴ.ን)፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት (ኢ.ዴ.ህ) እና የአገው ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲን የማስጠንቀቂያ እግድ ማንሳቱን አስታውቋል። ቦርዱ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጠቅላላ ጉባዔ፣ ከኦዲትና በሴት አባላት ቁጥር አማካኝነት ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ጋር በተገናኘ 11 ፓርቲዎች ላይ የዕግድ ውሣኔ ማሳለፉ ይታወቃል።…

Read More

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርት ዘርፍ በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ሀገራቱ በሚኖራቸው ትብብር በትምህርት ዘርፍ ሊሠሩባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ሚኒስትሩ አብራርተዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋርም በትብብር መሥራት የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ አለ ማታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

Read More

ህብረተሰቡ የመድኃኒት አጠቃቀም ሥርዓትን በማሻሻል መድኃኒት ከተላመዱ በሽታዎች ራሱን እንዲጠብቅ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

ዓለም አቀፍ የፀረ-ተዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት”አሁን እንተግብር፣ ዛሬን እንጠብቅ፣ የወደፊታችንን እናረጋግጥ” በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ እየተካኸደ ነው። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሒም ተማም ዓለም አቀፍ የፀረ-ተዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ የጤና ስጋት እየሆነ ስለመጣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄው በተቀናጀ መልኩ ወደ ህብረተሰቡ መድረስ…

Read More

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ

የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል። በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑ ታውቋል፡፡ ፈተናውን በይፋ ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ ዛሬ የሚሰጠው ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና በድብልቅ ነው ብለዋል። በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና እንደ ሀገር…

Read More

የፍርድ ቤቶች ስራ በዳኝነት አካሉ ብቻ የሚሳካ ባለመሆኑ በየደረጃ የሚገኙ የባለድርሻ አካላት ትብብር፣ ድጋፍና ቅንጅት እንደሚሻ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከስር መዋቅሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር በአስር ዓመት መሪ ዕቅድ ክለሳ፣ በ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ የምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። በምክክር መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የዘመናት የህዝብ ቁጭትና…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ፣ ዞናዊ የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ውይይት እያካሄደ ነው።

የፀጥታ ምክር ቤት ውይይቱን የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እና የቤንች ሸኮ ዞን ሰላምና ፀጥታ ሚሊሻ መምሪያ ሀላፊ አቶ ዘማች በዛብህ እየመሩ ይገኛል። በዞኑ በሰላምና በፀጥታ በሁሉም ዘርፍ በ2017 በጀት አመት የላቀ ስራ መሰራቱን የገለፁት የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ዞኑ በተጠናቀቀው በጀት አመት ፍፁም ሰላም መሆኑን ጠቅሰው የዞኑን…

Read More

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እያካሄደ ይገኛል። በስብሰባው ከምክር ቤት አባላት የቀረቡ ጥያቄዎች፤

ሰላማዊ መፍትሄና ህግ የማስከበር ስራ እንዴት ተጣጥሞ ይሄዳል፤ለታጣቂዎችና ለፅንፈኛ ሀይሎች ድጋፍ የሚያደርጉ ፓርቲዎችና አካላትን መንግስት የሚታገሰው እስከ መቼ ነው። በኢንቨስትመንት መሬት አቅርቦት ዙሪያ ያሉ ብልሹ አሰራሮችን ለማስተካከል ምን ታስቦዋል እንዲታረሙስ ምን ታስቦዋል፣ ገዢ ትርክት እንዴት መገንባት ይቻላል፣ ብልሹ አሰራሮችን ለማረምና ለማስተካከል ምን ታስቧል፣ መፈናቀል፣ አግባብነት የሌለው የቤት ፈረሳ አሁን በኮሪደር ልማት ምክንያት የተለያዩ ችግሮች አሉን…

Read More

የፍትህና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለይቶ ምላሽ ለመስጠት በትኩረት መሰራቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ገለጸ

‎የክልሉ የመንግስት የስድስት ወራት አፈፃፀም ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በተገኙበት በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። ‎በመድረኩ የክልሉን ዋና ዋና የመንግስት አፈፃፀም የስድስት ወር ሪፖርት ያቀረቡት የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ የፍትህ ዘርፉን ማዘመንና ተደራሺነትን ማስፋፋት በመንግሥት በልዩ ትኩረት ከሚፈፀሙ ተግባራት አንዱ መሆኑን ገልፀዋል። ‎ነፃና ገልለተኛ የፍትህ ተቋማትን ለመገንባት የተወሰደው እርምጃ ውጤት…

Read More

የትራንስፖርት አገልግሎቱን ነፃ ፣ ፍትሃዊ እና ምቹ በማድረግ በዘርፉ የሚነሳውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በፍጥነት እልባት በመስጠት የትራንስፖርት ዘርፉን ማሳለጥ እንደሚገባ ተገለፀ።

የቤንች ሸኮ ዞን ትራንስፖርት መንገድ ልማት መምሪያ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በዘርፉ የሚስተዋለው የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማረም ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። በግምገማው መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይና የዞኑ የንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን ጉበላ እንደተናገሩት የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን ለህዝቡ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በዘርፉ የሚነሱትን ችግሮችን በጥልቀት መፈተሽ ይገባል ብለዋል። ትራንስፖርትና…

Read More

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከቀረቡ ጥያቄዎች መካከል:-

አሁን ላይ የፕሪቶሪያው ስምምነት ነጥቦች ተግባራዊነት ያለበት ደረጃ ምን ይመስላል፣ ማብራሪያ ቢሰጥ፣ በትግራግይ ክልል የሚስተዋለው ወቅታዊ ሁኔታ ወደ ግጭት እንዳያመራ እና ድጋሚ ዋጋ እንዳያስከፍል ምን እየተሰራ ነው፣ ልዩነትን በውይይት የመፍታት ልምዳችን ደካማ ነው፣ ይህን በተለያየ ጊዜ ዋጋ ሲያስከፍል ይስተዋል፣ ስለሆነም መንግስት እና ገዢው ፓርቲ ልዩነትን በውይይት ለመፍታትና ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የተሰራው ሥራ፣ የተገኘው ውጤት…

Read More