Trendings

#ሪፖርታዥ

ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጤና ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቷል ፡- የክልሉ ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጤና ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የማህበረሰቡን ጤና ለማስጠበቅ በተሰራው ሥራ ውጤት የተመዘገበበት እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ገልጸዋል።በበጀት ዓመቱ የወባ ወረርሽኝ መከላከል እና መቆጣጠር፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆነ በሽታ፣ኤችአይቪ ኤድስ፣የእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት፣…

Read More

“ጉልፋ”-የናይዎች ጥበብ

ናይዎች በክልላችን ከሚገኙ የውብ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት ከሆኑ ህዝቦች መካከል ይጠቀሳሉ። ባህላቸው ውበታቸው፣ ህይወታቸውም ነው።ናይዎች በፍቅር ሲጠጓቸው ያላቸውን ሁሉ ይሰጣሉ።የማስመሰል ዝምድናን አያውቁም። ናይዎች ደስታቸውን በተለያየ መንገድ ይገልፃሉ። በደስታ ጊዜ ስሜታቸውን የሚገልፁበት መሳሪያ የትንፋሽ መሳሪያ “ጉልፋ” ይባላል። “ጉልፋ” ከቀርከሀ የሚሰራ ነው። በአንደ ጊዜ የትንፋሽ ድምፅ የሚያወጣ “ጉልፋ” በቁጥር አምስት ሲሆን አንዱ ቢጎል መሳሪያዉ መልእክት ያለዉን ድምጽ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በወጣትነት ዘመናቸው ሰላም አስከባሪ በመሆን ጭምር ሩዋንዳን ከችግር ለመታደግ አግዘዋል፡ – ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሚ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በወጣትነት ዘመናቸው ሰላም አስከባሪ በመሆን ጭምር ሩዋንዳን ከችግር ለመታደግ አግዘዋል ሲሉ የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሚ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሩዋንዳውያን የ”ኪዊቡካ 30″ ዓመት መታሰቢያ መርሐ ግብር ላይ ታድመዋል፡፡ መርሃ ግብሩ በሩዋንዳ የተፈጸመውን የዘር ጭፍጨፋ 30ኛ ዓመት የሚያስብ ነው፡፡ በመርሃ ግበሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሚ ሩዋንዳን በወቅቱ ከገጠማት…

Read More

“ከቃል እስከ ባህል”የአጠቃላይ አመራር የዉይይት መድረክ ተጀመረ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን ከቃል እስከ ባህል የዞን የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራሮች የዉይይት መድረክ በጀሙ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በሀገራችን የተጀመረው ሥራዎች የአረንጓዴ አሻራ አረጋዊያን የመደገፍ የልማት ሥራዎች ከወቅታዊነት በሻገር ባህል እንዲሆኑ ማድረግ ይጠበቃል ተብሏል። ቃሎቻችን ወደ ባህል በመቀየር ጠንካራ እና በኢኮኖሚ ተወዳዳሪ የሆነ ሀገር መፈጠር እንደሚገባ ተገልጿል። ህልማችን ደግሞ የበለፀገች ኢትዮጵያ ማየት ከመሆኑም ጋር…

Read More

በሣይለም ወረዳ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የካፋ ዞን አስተዳደር አሳሰበ

በካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በአቶ እንዳሻው ከበደና በዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በአቶ አጥናፉ ሀይሌ የተመራ የዞን ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በወረዳው የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል። በህብረተሰብ ተሳትፎ እየተሰራ ያለው ከኤምርኪ አጋሮ ሰባት ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ እና በኤምርኪ ቀበሌ በአርሶ-አደር ማሰልጠኛ ማዕከል አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም እየለማ ያለው የስንዴ ማሳ ተጎብኝተዋል። በማሻሚ ማዘጋጃ…

Read More

የተለያዩ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን በማስፋት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ በሰፊ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቦንጋ ግብርና ምርምር ማዕከል በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንች ወረዳ ግብርና አካባቢ ጥብቃና ህብረት ስራ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር በስርዓተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም በጀት ድጋፍ አሲዳማ አፈር በኖራ በማከም በስንዴ ምርት ላይ በኩታ ገጠም አመራረት ዘዴን ማስተዋወቅና የማስፋት የአርሶ አደር መስክ ጉብኝት ፕሮግራም ተካሄደ። በሼይ ቤንች ወረዳ በመሃ ቀበሌ…

Read More

የክልሉ ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት የአስፈፃሚ አካላት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የየዘርፉ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2018 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት የአስፈፃሚ አካላት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣የክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች የአስፈጻሚ አካላትን ሪፖርት በሚገባ በመገምገም በጠንካራ ጎን የተገመገሙትን የማስቀጠል እና በድክመት የታዩት ላይ…

Read More

በክልሉ ከ32 ሺህ በላይ ሳይፈቀድ የተያዙ የከተማ መሬት ይዞታዎችን ምዝገባ ማከናወን ተችሏል።-የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሳይፈቀድ የተያዙ እና በማስፋፋት የተያዙ ይዞታዎችን ለማስተካከል በመስተዳደር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 012/2015 እና መመሪያ ቁጥር 001/2015 በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በተደነገገው መሠረት ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ገልጸዋል። የቢሮ ምክትል ኃላፊና የከተሞች መሬት ልማት ማኔጅመንት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጫናቸው ወንድሙ እንደገለጹት በክልሉ ሳይፈቀድ የታያዙ የከተማ መሬት…

Read More

በሀገርና በሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ውስጥ ብሔራዊ ትርክትን በማስረጽ ረገድ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ሚና የጎላ ሚና እንዳለው ተገለጸ

በቤንች ሸኮ ዞን “የሚዲያና ኮምንኬሽን ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በዞኑ የሚገኙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ነው። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት የአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ልማትና ዕድገት ግለቱን ጠብቆ እንዲቀጥል የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ሚና የጎላ ነው ብለዋል። በሀገር እና ሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ውስጥ…

Read More

በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰጠው ትኩረት መሻሻሎች እየታዩ ነው:- ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ ትምህርት ቢሮ 2ተኛውን የትምህርት አስተዳደር ጉባኤ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻል በተሰጠው ትኩረት መሻሻሎች እየታዩ መኾኑን ተናግረዋል። በማኅበረሰብ ተሳትፎ የትምህርት ቤት ደረጃ ማሻሻልና የትምህርት ግብዓት ከማሟላት አኳያ አበረታች ውጤት መመዝገቡን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ በተያዘው በጀት ዓመትም…

Read More