#ሪፖርታዥ
ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጤና ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቷል ፡- የክልሉ ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጤና ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የማህበረሰቡን ጤና ለማስጠበቅ በተሰራው ሥራ ውጤት የተመዘገበበት እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ገልጸዋል።በበጀት ዓመቱ የወባ ወረርሽኝ መከላከል እና መቆጣጠር፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆነ በሽታ፣ኤችአይቪ ኤድስ፣የእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት፣…
