Trendings

በየነ ጴጥሮስ(ፕ/ር) የሰሩት ስራ የሚያኮራ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በህይወት ሳሉ የሰሩት ስራ የሚያኮራ በመሆኑ ትውልድ ከእርሳቸው ህይወት ሊማር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የበየነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የአስከሬን ሽኝት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በሽኝት መርሐ ግብሩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት፤ በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በህይወት ዘመናቸው የሰሩት ስራ የሚያኮራ በመሆኑ ትውልድ ከእርሳቸው ህይወት ሊማር እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡…

Read More

20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክልላዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በሚዛን አመን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ ሁሉም ዞኖች በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር መቆየቱ ይታወቃል። በዛሬው ዕለት የማጠቃለያ ክብረ በዓል ከክልሉ የተውጣጡ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ጋር በሚዛን አማን ከተማ አደባባይ ላይ በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል። የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎችም ብሔር ብሔረሰቦችን በሚወክሉ አልባሳት፣ ባህላዊ ጭፈራዎችና ጨዋታዎች እንዲሁም በተለያዩ ሁነቶች ክብረ በዓሉን በማድመቅ ላይ ይገኛሉ። በካሳሁን…

Read More

የህብረት ሥራ ዘርፍ ሚናዉን በአግባቡ እንዲወጣ ወደ ሪፎርም ሥራ መግባቱ ተገለጸ

የክልሉ ህብረት ስራ ልማት ኤጀንሲ የ9 ወር ዕቅድ አፈጻጸም እና የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊና ኢንጂነር አስራት ገብረማሪያም (ዶ/ር) መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት የህብረት ስራ ማህበራት በአለምና በሀገራት ኢኮኖሚና የዜጎችን ህይወት በመቀየር ረገድ ጉልህ ሚና አበርክተዋል ብለዋል። ከሀገራዊ ለውጡ ማግስት እንደ…

Read More

የ1447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል ጨረቃ የታየች እንደሆነ ነገ ሐሙስ፤ ካልታየች ደግሞ ዓርብ ይከበራል

የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የ1447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል የሸዋል ጨረቃ ዛሬ ምሽት ከታየች ነገ ሐሙስ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበር መሆኑን አስታውቋል። ሆኖም ዛሬ ምሽት ጨረቃ ካልታየች የረመዷን ፆም 30 ቀናት ተሟልቶ በዓሉ የፊታችን ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር ጠቁሟል። ፍርድ ቤቱ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን…

Read More

አሁንም ትኩረት የሚፈልገዉ የወባ በሽታ

ኢትዮጵያ ሀገራችን ለበርካታ ዘመናት መከላከል ላይ መሰረት ያደረገ የጤና ፖሊሲ ስትተገብር እንደቆየችና በርካታ የሆኑ ለውጦች በጤናው ዘርፍ መመዝገባቸው ይታወሳል ። ከዚህም መካከል የወባ በሽታን በእጅጉ ለመቀነስ ብሎም ለመቆጣጠር በሚያስችል ደረጃ ላይ ተደርሶ እንደነበር መረጃዎች ይጠቁማሉ ። ይሁን እንጂ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የወባ ስርጭት በስፋት እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቅሳሉ ። ከነዚህም ክልሎች የደቡብ…

Read More

32ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 32ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበ አዋጅ ላይ ነው፡፡ ከህጋዊ እና ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ማዕቀፍ ውጪ የቆዩ የፖለቲካ ቡድኖች በሰላማዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ ፍላጎት በሚያሳዩበት ጊዜ እነዚህን አካላት ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ አድርጎ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፋር ክልል የሚገኙ የግብርና እና የኢንደስትሪ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አፋር ክልል በመገኘት የክልሉን የግብርና እና የኢንደስትሪ አቅሞች የሚያሳዩ ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸው ከስድስት ወራት በፊት ምርት የጀመረውንና 15 ቶን በሰዓት የሚያመርተውን የአዮዳይዝድ ጨው ማምረቻ ምልከታን ያካተተ መሆኑም ተገልጿል። በተጨማሪም በአፋር ክልል የተሳካ የበጋ ስንዴ ምርት እየተካሄደበት ያለውን ልማት ሥራ እና የአይሮላፍ መኖ ባንክ…

Read More

ዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከም/ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ በማብራሪያቸውም የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እንዳይመረቅ የሚያስችል ነገር አሁን የለም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡

Read More

በ2017 በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ገለፀ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የመደበኛ እና ካፒታል በጀት ዕቅድ ላይ ከክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት ጋር የበጀት ሰሚ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት አጠቃላይ ለ2017 በጀት ዓመት ለሰው ሃይል፣ ለመደበኛ ስራ ማስኬጃ እና ለካፒታል የሚሆን የበጀት ዕቅድ አቅርበው ውይይት ተደርጓል፡፡ በየበጀት ዓመቱ…

Read More

በኢኮኖሚ ፣በፖለቲካና በማህበራዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ጉድለቶችን በማረም የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ አመራሩ ቁርጠኛ ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ አሳሰቡ::

የካፋ ዞን ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ሥራዎችን አፈጻጸም በመገምገም የቀጠይ ትኩረት አቅጣጫ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይትና የምክክር መድረክ አካሂዷል። የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊው አቶ ታከለ ታምሩ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ ከነዚህም መካከል የፓርቲ የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የአመራር እና የአባላት ሁኔታ፤ ከመንግስት ሥራዎች አኳያ የግብርና…

Read More