Trendings

ፍትሃዊ የልማት ስርጭትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ ነው። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በክልሉ ፍትሃዊ የልማት ስርጭትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ መሆኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት በክልሉ ምዕራብ ኦሞ ዞን ቱም ከተማ የተገነባውን የንጹህ መጠጥ ውሃ መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። የክልሉ መንግሥት የህዝቡን መሠረታዊ የልማት ጥያቄዎች ለመፍታት ከመቼውም ጊዜ በተሻለ ትኩረት አድርገው እየሰራ…

Read More

በክልሉ በተገኘው ሠላም፣ የገጠርና የከተማ የኢንቨስትመንት ፍሰት በእጅጉ ጨምሯል፦ አቶ አንድነት አሸናፊ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ “ዘላቂ ሠላም ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መር ቃል የ2016 ዓ/ም ዕቅድ አፈጻጸምና የ2017 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ የሴክተር ጉባኤ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በክልሉ ዘላቂ ሠላምና በማስፈን ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በ2016 በጀት ዓመት የባለድርሻ አካላት በማሳተፍ በተሰራው ስራ አመርቂ ውጤት መመዝገብ ነው የክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ…

Read More

በክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባብዎች የዳልጋ ከብቶች የአባሰንጋ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

የማስጀመርያ ፕሮግራሙ የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢዎች ቢሮ ከግብርና ቢሮ እና LLRP ጋር በመቀናጀት በምዕራብ ኦሞ ዞን መዔኒት ሻሻ ወረዳ ውጅናለሙ ቀበሌ የተጀመረ ሲሆን በተመሳሳይ ሰዓት በ8 የአርብቶ አደር ወረዳዎች ላይ መጀመሩን ዘመቻውን በይፋ ያበሰሩት የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ታምሩ ቦኒ ገልፀዋል ። አቶ ታምሩ አክለው ይህ ዘመቻ ለአርብቶ አደሩ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እንደ ሀገር ከቡና ኤክሰፖርት ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና ተቸረው።

ክልልሉ እንደ ሀገር እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ አመት ለተገኘው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከቱ ከኢፌዴሪ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እጅ የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል።

Read More

ባለፉት 5 ዓመታት ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ የሆኑ የኢኮኖሚያዊ፣ የማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችል መጠነ ሰፊ ስራዎች ሰርቷል።ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል “የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና “! በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ የማጠቃለያ ፕሮግራም በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው። በብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) እንደተናገሩት ብልጽግና ፓርቲ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀመረችው…

Read More

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል ምን እየተሰራ ነው?

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። “ከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ” በሚል መሪ ሀሳብ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክርቤት ጉባዔ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል። የትምህርት ሚኒስትር ድዔታ ኮራ ጡሽኔ በጉባዔው መክፈቻ ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ የመምህራን ልማት፣ ግብዓት ማሟላት፣ የመማር ማስተማሩን ሂደት…

Read More

ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሱ ጥያቄዎች

ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ከምክር ቤት አባላት ጥያቄዎችእየቀረቡላቸው ይገኛል። ከተነሱት ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል፦ ሰላምና ጸጥታ፦ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ የጸጥታ ስጋቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ባለፉት 6 ወራት ምን ተሰራ? ተፈናቃዮች፦ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተከናወኑ ተግባራት ምን ደረጃ ላይ ይገኛሉ? ተሃድሶ፦ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማህበረሰቡ የመመለስ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ ልምድ በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ የሥራ ተነሳሽነትን የሚፈጥሩ ልምዶችንና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክልሎች የሚገኙ የሥራ ሪፖርቶችን ለሌሎች የተነሣሽነት ምንጭ እንዲሆኑ ሲያጋሩ መቆየታቸውንና ላለፉት ሰባት ዓመታት ለየት ባለ መንገድ ግልጽነትና ተደራሽነትን በማለም የኮሙኒኬሽን ስራው መከናወኑን ጽ/ቤቱ አስታውቋል፡፡ በዚህ ሂደት የክልሎች የሥራ ለውጦች…

Read More

በክልሉ ያለውን ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ሀብቶቻችን ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚ ለመቀየር ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል፡፡ ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የልማት አቅምና ጸጋ መነሻ በማድረግ በተዘጋጀዉ የቀጣይ ሶስት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተጀምሯል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) የክልሉ የቀጣይ ሦስት ዓመታት ዕቅዶች ከመደበኛው የአሠራር ስርዓት ለየት ባለ መንገድ ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ሀብቶቻችን ተጠቅመን ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚ ለመቀየር ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የክልሉ የቀጣይ…

Read More

“የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሀሳብ በሲዝ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል።xfcs

ህዝባዊ ውይይቱ በመንግስትና በህዝብ ትብብር የተሰሩ በርካታ ሥራዎችን እና የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማጠናከር፣ እንዲሁም የህዝብን ተሳትፎ ይበልጥ ለማረጋገጥ እንዲሁም ጠቃሚ ግብዓት ለማግኘት ታሳቢ ያደረገ እንደሆነ ተጠቁሟል። በውይይቱ የከተማው የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶችና ሴቶች፣ የንግዱ ማህበረሰብ ፣የሃይማኖት አባቶችን፣ ባለሀብቶችና ምሁራንን ጨምሮ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ተሳትፈዋል። በውይይት መርሃ-ግብሩ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ ፣ የቤንች ሸኮ…

Read More