Trendings

የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመለየትና በመልማት ዘርፉን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በልዩ ትኩረት እየሠራ ነው፦ የካፋ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ

 ኢትዮጵያ በርካታ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ የቱሪስት መስህቦች ያሏት አገር ነች፡፡ ያሏትን የተፈጥሮ ሀብቶች፣ ታሪካዊ ቅርሶች እንዲሁም የማይዳሰሱ ትውፊቶች በአግባቡ ለመጠቀም ፖሊሲዎችን እንደ አዲስ በመከለስ በዘርፉ ለውጥ ለማምጣት እየታተረች ትገኛለች፡፡ እነዚህን በርካታ የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎች በአግባቡ በማልማት ከዘርፉ የሚፈለገውን ያህል ኢኮኖሚዊ ጥቅም ማግኘት እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡ በተለይ ቱሪዝም ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያለው ዘርፍ መሆኑ በተደጋጋሚ ይነገራል፡፡ የቱሪዝም…

Read More

በክልሉ የገጠር ትስስር ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና (RCFS) ፕሮግራም የስትሪንግ ኮሚቴ በሚዛን አማን ከተማ ውይይት አካሂዷል ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደገለፁት ክልሉ ከተቋቋመ ጥቂት ዓመታት መሆኑን ጠቁመው ከቀድሞው ክልል የተረከባቸው በርካታ የመሠረተ ልማት ዕዳዎች መኖራቸውን ተናግረዋል ። የክልሉን ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የተመቻቸ ለማድረግ የመንገድ መሠረተ ልማቶችን ምቹ ሁኔታ መፍጠር የግድ በመሆኑ መንግስት አቅዶ ከሚሰራው ባሻገር…

Read More

ሠልጣኝ አመራሮች የተለያዩ የልማትእና የኢንቨስትመንት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ የሁለተኛው ዙር የአቅም ግንባታ ሰልጣኝ የአመራሮች በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማትና ኢንቨስትመንት ስራዎችን ተዘዋውሮ እየጎበኙ ይገኛል። “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል ባለፉት አንድ ሣምንት በቦንጋ ከተማ የአቅም ግንባታ ስልጠና በመከታተል ላይ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ የአመራሮች በከተማው በእንስሳት እርባታና ወተት ምርት የተሰማራውን የአባይነሽ ፋርም እየጎበኙ ይገኛል። “የህልም ጉልበት ለእመርታዊ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብርናን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም በሁሉም መመዘኛዎች ከፍተኛ ለውጥ በፍጥነት ማስመዝገብ ችሏል። ለአብነትም ግብርና ብቻውን የ7 ነጥብ 3 በመቶ እድገት አስመዝግቧል። በምርት ደረጃም ሩዝን ወስደን ብናይ ከነበረበት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ኩንታል ማሳደግ የተቻለ ሲሆን የስንዴ ምርትንም ከለውጡ በፊት ከነበረበት 47 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 280 ሚሊዮን ኩንታል በአጠረ ጊዜ ውስጥ አሳድግነዋል።

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-

👉 የዋጋ ግሽበት ባለፉት ዓመታት በርካታ ሀገራትን ፈትኗል ፤ ኢትዮጵያም የዋጋ ግሽበትን ለመቅረፍ በርካታ ስራዎችን እያከናወነች ነው፤ በተለይም ምርት ማምረት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ 👉 በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የዋጋ ግሽበት ለመቅረፍም ከ300 እስከ 400 ቢሊየን ዶላር ለድጎማ ተይዟል፡፡ 👉 ባለፉት 3 ወራት ለነዳጅ ዘርፍ 35 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ተደጉሟል፤ በበጀት ዓመቱ ለሴፍቲነት 80 ቢሊየን ብር፣…

Read More

7ኛ ጠቅላላ ምርጫየተሳካ እንዲሆን ለማካሄድ አመራሩ በላቀ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

የሸካ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ የውይይትና የምክክር መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ አካሂዷል ። በመድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንደሻው እንደተናገሩት በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ፓርቲው በበላይነት እንድያጠናቅቅ አደረጃጀቶችን ማጠናከር እንደሚገባ ተናግረዋል ። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደተናገሩት…

Read More

ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ እስከ ግንቦት መጨረሻ ድረስ ከባድ የበልግ ዝናብ ልኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ደጋማ አከባቢዎች ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ እስከ ግንቦት መጨረሻ ድረስ ከባድ የበልግ ዝናብ ልኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ለማ መሠለ አሳስበዋል። የብሔራዊ ሜትሮዎሎጂ መረጃን ዋብ ያደረጉ ዶ/ር ለማ በክልሉ በተለይ በደጋማ አከባቢዎች በሚኖረው ከባድ የበልግ ዝናብ ጎርፍና ናዳ ልኖር እንደሚችልም አስረድተዋል። በተለይ…

Read More

በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከናወኑ የኮሪደር ልማት ስራዎች ከ300 በላይ ፕሮጀክቶች ተጠናቀዋል – የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ60 በላይ ከተሞች ላይ እየተከናወነ ባለው የኮሪደር ልማት ከ300 በላይ ፕሮጀክቶች በመጀመሪያው ዙር መጠናቀቃቸውን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ከተሞች ተመራጭ የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት መዳረሻ እንዲሆኑ ታቅዶ እየተተገበረ የሚገኝ የልማት ፕሮግራም ነው፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከናወነውን የኮሪደር ልማት ስራዎች አስመልክቶ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ሔለን ደበበ ከኢዜአ ጋር ቆይታ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፋር ክልል የሚገኙ የግብርና እና የኢንደስትሪ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አፋር ክልል በመገኘት የክልሉን የግብርና እና የኢንደስትሪ አቅሞች የሚያሳዩ ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸው ከስድስት ወራት በፊት ምርት የጀመረውንና 15 ቶን በሰዓት የሚያመርተውን የአዮዳይዝድ ጨው ማምረቻ ምልከታን ያካተተ መሆኑም ተገልጿል። በተጨማሪም በአፋር ክልል የተሳካ የበጋ ስንዴ ምርት እየተካሄደበት ያለውን ልማት ሥራ እና የአይሮላፍ መኖ ባንክ…

Read More