Trendings

በካፋ ዞን፣ጎባ ወረዳ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ተግባራት እየተከናወነ መኾኑ ተገለጸ

የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታረቀኝ ታደሰ ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ በርካታ ተግባራት በወረዳው እየተከናወነ መኾኑን ተናግረዋል። ወረዳው፣ በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች ሰፊ የልማት አቅም ያለው ወረዳ መኾኑን የጠቆሙት አቶ ታረቀኝ ለግብርናና ለቅመማ ቅመም ልማት ሰፊ አቅም ያለው እንደኾነ አስረድተዋል። ወረዳው በተለይም ለቡና ምርት ተስማሚ የአየር ፀባይና ስነምህዳር ያለው አከባቢ መኾኑን…

Read More

3.4 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል፦ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

በዘጠኝ ወራት ውስጥ 3 ነጥብ 4 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገልጸዋል፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የዳመጠ ሲሆን፤ የምክር ቤት አባላት በርካታ ጥያቄዎች አቅርበው ሚኒስትሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በዚሁ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት የማንሠራራት ቀን ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት ኢትዮጵያ ተነሥታለች፡፡ ከእንግዲህ ወደኋላ አትመለስም፡፡ ይሄ የማንሠራራት ጉዞዋ በዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የታገዘ መሆን አለበት፡፡ በተለይም በማዕድን፣ በቱሪዝም፣ በግብርና፣ በአምራችነት እና በአይሲቲ ዘርፎች የላቁ ውጤቶችን እያስመዘገብን መቀጠል አለብን፡፡ ለዕድገታችን አጋዥ የሚሆን ሀብት መፍጠር እና ገቢ መሰብሰብ ይገባናል፡፡ ዕድገታችን የሚያመነጨውን ገቢና ሀብትም በሚገባ ሰብስበንና ቆጥበን…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ።

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የተገነባ አነስተኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደርጓል ። በዚሁ የምረቃ ፕሮግራም መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ 29 ሺህ ሄክታር ማልማት…

Read More

አፍሪካ በሳይበር ጥቃት ምክንያት ከዓመታዊ አጠቃላይ ምርቷ 10 በመቶ ልታጣ እንደምትችል ተገለፀ

የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈፀሙ የሳይበር ጥቃቶች የሀገርንና የድርጅቶችን ምስጥራዊ መረጃዎችን መውሰድ፣ አገልግሎትን ማስተጓጎል፣ የገንዘብ ስርቆት መፈፀም፤ በብሄራዊ ጥምቅ ላይ ጥቃት መፈፀም፣ የግለሰቦችንና የኩባንያዎችን ሀብት መዝረፍን ጨምሮ ከፍተኛ ጉዳቶችን እያስከተሉ ይገኛሉ፡፡ በአፍሪካ በግልም ሆነ በመንስግታዊ ተቋማት እየጨመረ ያለው የሳይበር ጥቃት በተቋማት የስራ መስተጓጎል ከፍተኛ የገንዘብ ስርቆት፤ የምስጥራዊ መረጃዎች ስርቆትን ጨምሮ በርካታ ጉዳት ማድረሱን የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ…

Read More

የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ በመንግስትና ህብረተሰብ ተሳትፎ የሚከናወኑ ተግባራት ለማስተዋወቅ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው።

‎በክልል፣ በዞንና፣ በወረዳ በከተማ አስተዳደር የሚገኙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ጉበኙ። ‎የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች በከተማ አስተዳደሩ በተደራጁ ወጣቶች እየተሰራ የሚገኝ የዶሮ እርባታ ማዕከል፣ የከተማ ግብርና ስራዎችንና የከተማ ኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዟዙረው ጎብኝተዋል ‎በጉብኝቱ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መንግስቱ መኩሪያ የሚዲያና…

Read More

በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት አመላለስ ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት በቅንጅትና ቁርጠኝነት መወጣት አለባቸው ፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ከክልሉ ምክር ቤት ኦዲት ግኝት አስመላሽ ግብረ-ኃይል ጋር በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት አመላለስ ዙሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። ለመድረኩ ላይ በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት የእርምት እርምጃ አወሳሰድ ያለበት ደረጃ ለመከታተል የተዘጋጀ ቼክ ሊስት ዋና ኦድተር ጀኔራል አቶ አስራት አበበ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። ዓላማውም በኪዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት…

Read More

የጤና ሴክተር ተግባራትን በማሳለጥ የአገልግሎት አሰጣጡን ለማላቅ የጤና መረጃ ስርዓት መዘመን እንደሚገባ ተመላከተ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ ከክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የ4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ከባለድርሻ አካላት ጋር የግምገማ መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በመድኩ ላይ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እና ሌሎች የተቀናጀ የጤና ተግባራት አፈጻጸም ሰነድ ለተሳታፊዎች ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። 4ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻው ከ630ሺ በላይ ህፃናት ተደራሽ መሆን መቻሉን እና…

Read More

37 ቶን የወርቅ ምርት ለውጭ ገበያ በማቅረብ 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል

በዘንድሮው ዓመት 37 ቶን የወርቅ ምርት ለውጭ ገበያ በማቅረብ 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው፤ ባለፈው ዓመት አራት ቶን የወርቅ ምርት ለውጭ ገበያ…

Read More