Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ከሰዓት በኋላ ቀጥሎ ውሏል።

በምክርቤቱ ጉባኤ ላይ የክልሉ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ባቀረቡት የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ላይ ከምክርቤት አባላት አስተያየት እና ጥያቄዎች ቀርበዋል። የምክር ቤት አባላቱ የክልሉ መንግስት አስፈጻሚ አካላት አፈጻጸም ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍ ያለ፣የሚታይ ለዉጥ ያለበትና የተሻለ አፈጻጸም የተመዘገበት በጀት ዓመት ነዉ ስሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። የምክርቤት…

Read More

የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የለውጥ አጀንዳ እንደሚደግፍ ገለጸ

የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የለውጥ አጀንዳ በበጀት ጭምር እንደሚደግፍ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኦልድ ታህ(ዶ/ር) ገለጹ። የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአዲሱ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኦልድ ታህ(ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። የዓለም ባንክ እና አይ ኤም ኤፍ አመታዊ ስብሰባዎች ጎን ለጎን ነው የሁለትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ሁለቱ ወገኖች ውይይቱን ያደረጉት። አቶ አህመድ ሺዴ…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር ዝግጅት !✍️         xxxxxxxxxxxxxxxxx

በታርጫ ከተማ ተደብቀው ለዘመናት ጓዳ የቆዩ እምቅ ሀብቶች በለውጡ መንግሰት ብልጽግና ፓርቲ መሪነት ወደ ሜዳ ወጥተው ጥቅም ላይ መዋል ጀምረዋል። ታርጫ ከተማ በ1993 ዓ.ም የዳውሮ ዞን ዋና ከተማ በመሆን ተመስርታለች። ከተማዋ አንድ ቀበሌ ብቻ ይዛ የተቋቋመች ሲትሆን አሁን 2 የከተማና 5 የገጠር ቀበሌያትን አጠቃላይ 7ቀበሌዎችን ያቀፈች ናት። ከተማዋ ሲትመሰረት ወደ 15ሺ የህዝብ ብዛት የነበረው ሲሆን…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የ2017 የግብርና የበልግ ሥራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ዉይይት ተካሄደ

በመድረኩ ላይ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደገለፁት ዞኑ ያለውን የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ለይቶ በቅንጅት በመምራት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከምንጊዜ በላይ መስራት ይጠበቃል ብለዋል። ፓርቲያችን ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በ24/7 መሠረት ጊዜን በአግባቡ በመጠቀም ለምርትና ምርታማነት በቅንጅት መስራት ከሁሉም እንደሚጨበቅ አሳስበዋል። በዞኑ በአንድ አንድ የግብርና ስራዎች ላይ የተመዘገበውን የተሻለ ውጤት…

Read More

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሙሉጌታ አያሌው (ዶ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ አዲሱ የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለወደፊት…

Read More

የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት ከሌሎች ተቋማት ጋር ጠንካራ ግንኙነት ፈጥሮ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አስታወቀ።

የክልሉ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ የ3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ እና 3ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ መርምሮ በማፅደቅ እንዲሁም የ2018 ግማሽ ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት በመገምገም ተጠናቀቀ። በግማሽ ዓመቱ የተከናወኑ ተግባራትን የተመለከተ የፎቶ አዉደ ራዕይ መርሐ ግብርም ተከናውኗል። የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት በ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ ሁኔታን ታሳቢ…

Read More

በገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎችን በትምህርት ቤት የማስጠለል ሥራ እየተሰራ ነው

በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎች በትምህርት ቤት በጊዜያዊነት እንዲጠለሉ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። በወረዳው ኬንቾ ቀበሌ ዛሬ ጠዋት ንጋት ላይ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቀጥር 55 መድረሱንም ፖሊስ ገልጿል። የጎፋ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታረቀኝ አጥናፉ ለኢዜአ እንደገለጹት፣ ትናንት ሌሊት ለ5 ሰዓታት ሳያቋርጥ የጣለው…

Read More

ምክር ቤቱ የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ

የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅ ዘርፉን በማዘመን ዓለም አቀፍ ትስስርና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጂጌ ገልጸዋል። የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅ ዘርፉን በማዘመን ዓለም አቀፍ ትስስርና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ…

Read More

መልካም አስተዳደር ለማስፈን በየደረጃው የሚገኙ ምክር ቤቶች ተቀናጅተው ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልልና የዞን ምክር ቤቶች 5ተኛ ዙር የጋራ ምክክር ፎረሙ በሁለተኛ ቀን ውሎ የተመረጡ የዞን ምክር ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለፎረሙ አባላት ቀርቦ ተወያይተውበታል። በዚህ ወቅት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ እንደገለጹት በክልሉ የሚገኙ ምክር ቤቶች በየ ደረጃው የሚስተዋለውን…

Read More