Trendings

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በማረጋገጥ የአድዋ ድልን ማጽናት እንደሚገባ ተገለጸ

129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል “ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል!” በሚል መርህ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። በዓሉን በሚመለከት በቀረበው ፓናል ውይይት ሀሳብ የሰጡት የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በማረጋገጥ የአድዋ ድልን በትውልድ ውስጥ ማጽናት እንደሚገባ ተናግረዋል። አድዋ የመደማመጥና የመከባበር እንዲሁም በአንድነት የመቆም ውጤት መሆኑን የጠቆሙት የመድረኩ ተሳታፊዎች የአሁኑ ትውልድ፥…

Read More

ጤናማ የሆነ የስርዓተ ምግብ አጠቃቀምና መደበኛ የሆነ ክትባት ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ

‎የሸካ ዞን ጤና መምሪያ የእናቶች ህፃናትና የስርዓተ ምግብ ዳይረክቶሬት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 8 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት አፈፃፀም ግምገማ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ‎የሸካ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ እምሩ ወዬሳ መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት መንግስት የጤና ዘርፍ ማጠንጠኛው የእናቶችና ህፃናትን ጤና ማስጠበቅ ሲሆን ለዚህ ተግባር…

Read More

ገዥ ትርክትን በማስረጽ የህዝቦችን አብሮነትና አንድነትን ወንድማማችነትና አህትማማችነት እንዲጎለብት ሰፊ ስራ እየተሰራ መሆኑን አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ማጠቃለያ ከብረ በዓል በሚዛን አማን ከተማ ተከበረ። የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች መብት መከበር ዋስትና የሆነው የኢፌዲሪ ህገ መንግስት የፀደቀበት በህዳር 29 ላለፉት ዓመታት በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ መቆየቱም ተጠቁሟል። በዛሬው ዕለት ‎የክልሉ ብሔረሰቦች ምክርቤት 20ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት”…

Read More

ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር በኩል ተጨባጭ ተግባራት መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ ገለጹ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መራጮች ድምፅ የሚሰጡበት ቀን ጥቂት ቀናት ቀርተውታል። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫውም 47 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በአጠቃላይ 10 ሺህ 934 ዕጩዎችን…

Read More

በየተቋማቱ የሚስተዋሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በተገቢው በማረም የህግ ተከባሪነትን የማረጋገጥ ስራ ትኩረት ይሰጠዋል።(ዶ/ር ኢ/ር) ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ኮንፈረንስ የተለያዩ አስተያየቶች ተነስተው ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት ተጠናቋል። በመድረኩ የስድስት ዞኖችእና የክልሉ ብልጽግና ማዕከል የኮንፈረንስ የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል ። በቀሩቡት የአፈጻጸም ሪፖርት ላይ ከኮንፈረንስ ተሳታፊዎች አስተያየቶች ቀርበው ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል። በየዞኑ የተደረጉት ውይይቶች በተገቢውም ስኬቶቻችንን ያየንበትና ጉድለቶቻችንን የለየንበት ለቀጣይ ተልዕኮ የሚያዘጋጅ…

Read More

ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ሚያዝያ 1 ቀን 2017 ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊና ዓለማዊ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ ኢትዮጵያ ለዘመናት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስብራቶች ገጥመዋት ነበር፡፡ እነዚህን ስብራቶች በመጠገን ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ እያፋጠነች ትገኛለች፡፡ እስካሁን የጀመረቻቸው ሪፎርሞች እየተሳኩ፤ የወጠነቻቸው ኢኒሼቲቮች ፍሬ እያፈሩ፤ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላት ተሰሚነት እየጨመረ፤ ብሔራዊ ጥቅሞቿን ለማስከበር የምታደርገው ጥረት ውጤት እያስመዘገበ…

Read More

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግራቸው እየተቀረፈ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተመሠረተ ወዲህ ዘመናትን ያስቆጠረ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግራቸው መቀረፉን የዳውሮ ዞን ዛባ ጋዞ ወረዳ ደቼ ደነባ እና የካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ኦሚያ ቀበሌ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ክልሉ ከተደራጀ ወዲህ በዳዉሮ ዞን ዛባ ጋዞ ወረዳ ደቼ ደነባ ቀበሌ በ12 ሚሊዮን ብር ወጪ 2ሺህ 364 የቀበሌ ነዋሪዎችን እና የእንስሳት ውሃ ማጠጫ ገንዳዎችን ያካተተ…

Read More

በ118 ሚለየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሰንገጢ- ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ -ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክትተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። 40 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ ጩርጩራ መንገድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ የተገነባው ከክልሉ መንግስት በተመደበው 83 ሚለየን ብር እና የዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፀሚያ በተመደበው 35 ሚለየን…

Read More

በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለክልሉ ምክርቤት ባቀረቡት ሪፖርት ባለፉት ስድስት ወራት ለ33 አዳዲስ ፕሮጀክቶች ፍቃድ መስጠት እንደተቻለ አብራርተዋል ። የክልሉን የኢንቨስትመንት ዕድሎችንና ምቹ ሁኔታዎችን በማስተዋወቅ አቅም ያላቸውን ነባርና አዲስ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ባለሀብቶችን በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ በትኩረት ተሰርቷል ሲሉም ተናግረዋል ። በዚህ መሰረት 44 በግብርና ፤ 36 በኢንዱስትሪ አዲስ ኢንቨስትመንት ፍቃድ ለመስጠት ታቅዶ በግብርና…

Read More